ከ«መቀሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
there is no place by the name መቀሌ |
መቐለ is the correct Name |
||
መስመር፡ 4፦ | መስመር፡ 4፦ | ||
| ቦታ_ዓይነት = ከተማ |
| ቦታ_ዓይነት = ከተማ |
||
| ስዕል = Mekele_Street.jpg |
| ስዕል = Mekele_Street.jpg |
||
| ስዕል_መግለጫ = |
| ስዕል_መግለጫ = መቐለ |
||
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር |
| ክፍፍል_ዓይነት = አገር |
||
| ክፍፍል_ስም = {{flag|ኢትዮጵያ}} |
| ክፍፍል_ስም = {{flag|ኢትዮጵያ}} |
||
መስመር፡ 10፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
| ክፍፍል_ስም2 = [[ትግራይ ክልል]] |
| ክፍፍል_ስም2 = [[ትግራይ ክልል]] |
||
| ክፍፍል_ዓይነት3 = ዞን |
| ክፍፍል_ዓይነት3 = ዞን |
||
| ክፍፍል_ስም3 = |
| ክፍፍል_ስም3 = መቐለ ልዩ ዞን |
||
| ከፍታ = 2,084 ሜ. |
| ከፍታ = 2,084 ሜ. |
||
| ሕዝብ_ጠቅላላ = 169,207 |
| ሕዝብ_ጠቅላላ = 169,207 |
||
መስመር፡ 23፦ | መስመር፡ 23፦ | ||
'''መቐለ''' ([[ትግርኛ]]፦ መቐለ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቐለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ። |
'''መቐለ''' ([[ትግርኛ]]፦ መቐለ) የ[[ትግራይ]] ክልል [[ዋና ከተማ]] ናት። ከ[[አዲስ አበባ]] 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን [[ኢትዮጵያ]] ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለ[[ዮሐንስ ፬ኛ]] ዋና ከተማ በመሆን በ[[19ኛው ክፈለ ዘመን]] ነው የተመሠረተችው። መቐለ [[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ [[መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ|አየረ ማረፊያ]] አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ። |
||
<gallery> |
<gallery> |
||
ስዕል:Mekele1890.jpg| |
ስዕል:Mekele1890.jpg| መቐለ(1890 ዓ.ም.) |
||
</gallery> |
</gallery> |
||
እትም በ21:50, 7 ፌብሩዌሪ 2016
መቐለ መቐለ | |
ከተማ | |
መቐለ | |
አገር | ኢትዮጵያ |
ክልል | ትግራይ ክልል |
ዞን | መቐለ ልዩ ዞን |
ከፍታ | 2,084 ሜ. |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 169,207 |
መቐለ (ትግርኛ፦ መቐለ) የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች። ከ150,000 አስከ 250,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቁ ከተማ ያደርጋታል። መቐለ ለዮሐንስ ፬ኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው። መቐለ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በ ንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች። እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባነጋ የተሰየመ አየረ ማረፊያ አላት። በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
-
መቐለ(1890 ዓ.ም.)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
|