8,739
edits
No edit summary |
|||
[[ስዕል:Menschenhaar 200 fach.jpg|200 ጊዜ ተልቆ የተነሳ የሰው ልጅ ፀጉር|thumbnail|350px|right]]
'''ፀጉር''' በ[[ፕሮቲን]] የበለጸገ ''follicles'' ከተባለ የሰውነት ክፍል ማደግ የሚጀምር አካል ነው። ይህ አካል በተለይም [[ኬራቲን]] (''keratin'') ከተባለው የፕሮቲን አይነት የተገነባ ነው። በአብዛሃኛው ጊዜ ፀጉር የአጥቢ እንስሳት መለያ ቢሆንም በአንዳንድ ነፍሳት ላይ ይታያል፤ ይህ ግን በሳይንስ ፀጉር አይባልም።
==ባሕል==
ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በ[[ፍትሐ ነገሥት]] ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በ[[ብርሃንና ሰላም]] በታተመው በድሮ ''ፎቶ ኦፍሴት'' አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም [[ሪዝ]]ህ በአይንህ ኢንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር።
== ተጨማሪ ይዩ ==
|
edits