ከ«ፍቅር እስከ መቃብር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Jump to navigation
Jump to search
no edit summary
ጥ (የ213.55.109.88ን ለውጦች ወደ Wikimanz እትም መለሰ።) |
|||
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።
==ማጣቀሻ==
|