ከ«ፍቅር እስከ መቃብር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 333216 ከ197.156.95.236 (ውይይት) ገለበጠ |
አንድ ለውጥ 332792 ከ197.156.115.231 (ውይይት) ገለበጠ |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. |
'''ፍቅር እስከ መቃብር''' በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.<ref name=natbiblio>[http://www.nale.gov.et/National%20Bibliography/Bibliographies_2008-%202009%20PDF/Analyticl%20Biblography%202000.pdf ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ መዝገበ ህትመት ዳሰሳ፣ ቅፅ 25፣ ቁጥር 5፣ 2000 ዓ.ም.፣ ገፅ 18]</ref> በደራሲ [[ሀዲስ አለማየሁ]] የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን [[ሰብለ ወንጌል]] እና [[በዛብህ]] የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል። |
||
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ። |
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።<ref name=natbiblio /> |
||
==ማጣቀሻ== |
==ማጣቀሻ== |
||
<references/> |
|||
እትም በ20:26, 24 ጁን 2016
ፍቅር እስከ መቃብር በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም.[1] በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ የቀረበ ልብ ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን ይተርካል።
ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።[1]
ማጣቀሻ
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |