ከ«እስልምና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
ስለ ኢስላምና ሙስሊም ምን ማለት እንደሆነ ጠቅሰንና አጣቅሰን በመረጃ እናቀርባለን፣ ሙስሊምمُسْلِم የሚለው ቃል በቁርአን 39 ጊዜ የተወሳ ሲሆን አስለመ أَسْلَمَ ታዘዘ፣ ተገዛ፣ ሰጠ ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ አቢድ عَابِدُ አምላኪ ወይም ተገዢ አሊያም ቃኒት قَانِتِ ታዛዥ ማለት ነው።
{{wikify}}
ሙስሊም ተባእታይ ሲሆን የርሱ ብዙ ቁጥር ሙስሊሙን አሊያም ሙስሊሚን ነው ፣ ሙስሊማ አንስታይ ሲሆን የርሱ ብዙ ቁጥር ሙስሊማት ነው። ኢስላም إِسْلَٰم ደግሞ ዲኑ ሲሆን 8 ጊዜ ተወስቷል። ወጅህ وَجَّهْ ሁለንተናን አሊያም ህላዌን የሚያሳይ ሲሆን የቃል ትርጉሙ *ፊት* ማለት ነው፣ አንድ ሰው ሁለንተናውን ለአላህ ሲሰጥ ታዛዥ፣ ተገዥ፣ አምላኪ ይባላል፣ ይህ በአረቢኛ *ሙስሊም* ማለት ነው፦
[[ስዕል:Islam by country.png|thumb|300px|የእስልምና መጠን በየሃገሩ፦ ቀይ ([[ሺዓ]]) አረንጓዴ ([[ሱኒ]])]]
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ የሰጠ أَسْلَمَ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡
'''እስልምና''' ([[አረብኛ]]፦'''الإسلام''' ''አል ኢስላም'') ማለት ከአደም (አዳም) ጀምሮ እስከ ዒሳ(እየሱስ) ያሉት ሁሉም ነቢያት ሃይማኖት ነው በማለት የእምነቱ ተከታዮች የሚያምኑ ሲሆን [[ነቢዩ ሙሐመድ]] (በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ የመጨረሻ ነቢይ) ያስተማሩት ሃይማኖት የሚታወቅበት መጠሪያ ስም ሲሆን የእምነቱ ተከታዮች ደግሞ ሙስሊም በመባል ይታወቃሉ።<br />
4:125 እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ ከሠጠ أَسْلَمَ እና የኢብራሂምን መንገድ ቀጥተኛ ሲሆን፣ ከተከተለ ሰው፣ ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ሰው ማነው?
''ኢስላም'' የሚለው ጥሬ ቃል ቋንቋ መገዛት ማለት ነው።
3:20 ቢከራከሩህም:- ፊቴን وَجْهِيَ ለአላህ ሰጠሁ أَسْلَمْتُ ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ በላቸዉ፤

የኢስላም አስኳሉ ተህሊል تهليل‎,ነው፣ ተህሊል ማለትም “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ”لا اله الاّ الله ነው፣ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ማለት *ከአንዱ አላህ በስተቀት ሌላ አምላክ የለም* ማለት ነው፣ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ሁለት ማዕዘናት አለው፣ አንዱ *ነፍይ* ሲሆን ሁለተኛው *ኢሥባት* ነው፣ ነፍይ ማለት ላ-ኢላሀ*ሌላ አምላክ የለም* ስንል ጣኦታትን ውድቅ ማድረግን ሲያመለክት ኢሥባት ደግሞ ኢልለሏህ*ከአንዱ አላህ በስተቀት* ስንል አንዱን አምላክ እያረጋገጥን ነው፣ ይህ ተህሊል *ጠንካራን ዘለበት* ይባላል፦
31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ወደ አላህ የሚሰጥም يُسْلِمْ ሰው፣ ጠንካራ ገመድ بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው።
2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡

ሙስሊም ማለት እንግዲህ ይህ ነው፣ አንዱን አምላክ በብቸኝነት ከሌሎች ጣኦታት ለይቶ የሚያመልክ ማለት ነው፣ በዚህ ሂሳብ ሁሉም ነቢያት ሙስሊሞች ናቸው፣ ሙስሊሞች አልነበሩም ማለት አንዱ አምላክ አያመልኩም ማለት ነው፣ ነገር ግን ቁርአን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ የሚያመልኩ ነበሩ ይለናል፦

ነጥብ አንድ
ነቢያት
አላህ ጥንት ለነበሩት ነቢያት ወህይ የሚያወርድላቸው የነበረው “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* የሚል ነው፦
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا እና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ፍሩኝም ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል።
20:14 እኔ አላህ እኔ ነኝ፣*ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም*لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا እና ተገዛኝ፤ ሶላትንም በርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ።

ወደ ሰዎች ሲልካቸውም *ማ ለኩም ሚን ኢላሂ ገይሩሁ* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ *ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም* ብለው እንዲናገሩ ነው፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ አትጠነቀቁምን በማለት ላክን፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ለናንተ *ከእርሱ በቀር ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ *ከእርሱ ሌላ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤

ይህን መረዳት ይዘን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ አላህን የሚያመልኩ ነበሩ በአረቢኛ ሙስሊሞች ነበሩ ማለት ነው፣ ችግራችሁ ቋንቋ ከሆነ ሙስሊም የሚለውን አማርኛው ታዛዦች ብሎ ይፈታዋል፦
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡
10:83 ሙሳም አለ፡-«ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *ታዛዦች* مُسْلِمِينَ እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ»
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ።
5:44 እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት أَسْلَمُوا ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤

አላህ የነቢያችንን ኡማ ሙስሊሞችን ነው ብሎ የተናገረው የጥንቶቹን በተናገረበት ስሌት ነው፦
29:46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በሆነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፤ ከነሱ ነዚያን የበደሉትን ሲቀር በሉም፦ በዚያ ወደኛ በተወረደው፣ ወደናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን።
3:84 በአላህ አመንን፤ በኛ ላይ በተወረደዉም በቁርአን በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሐቅም በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደዉ፤ ለሙሳና ለዒሳም፣ ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸዉ በተሰጠዉ አመንን፤ ከነርሱ መካከል አንዱንም አንለይም፤ እኛ ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን፣ በል።
2:136 «በአላህና ወደኛ በተወረደው ቁርኣን ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን» በሉ፡፡
21:108 ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች مُسْلِمُونَ ናችሁን? በላቸው።
22:34 አምላካችሁም አንድ አምላህ ብቻ ነው፤ ለርሱም ብቻ ታዘዙ أَسْلِمُوا፤ ለአላህ ተዋራጆቸንም አብስራቸው።
40:66 እኔ ከጌታዬ አስረጅዎች በመጡልኝ ጊዜ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፤ ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ أُسْلِمَ ታዝዣለሁ በላቸው።
6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም لِنُسْلِمَ ታዘዝን» በላቸው፡፡

አላህ ነቢያትን ሲልክ በማህበረሰቡ ሊግባባበት በሚችል ቋንቋ ነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ሁሉንም ያለው *ሙስሊም* ማለትም ታዛዢዎች፣ አምላኪዎች፣ ተገዢዎች ነው፣ ሙስሊሞች አይደሉም ብሎ መቃወም አንዱን አምላክ አያመልኩም፣ ጣኦታውያን ነበሩ እንደማለት ነው፣ ስለዚህ ኢስላም በነቢያችን የተጀመረ ሳይሆን የተጠናቀቀ የአላህ ዲን ነው፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ; አርሱ መርጧችኃል በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ ከዚህ በፊት *ሙስሊሞች* الْمُسْلِمِينَ ብሎ ሰይሟችኋል፤
14:4 ከመልክተኛ ማንኛውንም፤ ለነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በወገኖቹ *ቋንቋ* እንጂ በሌላ አልላክንም፤
30:22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፥ *የቋንቋዎቻችሁ* እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤

ነጥብ ሁለት
የነቢያት አምላክ
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ ቁልና قُلْنَا *አልን* ፣ አርሰልና أَرْسَلْنَا*ላክን*፣ አውሃይና أَوْحَيْنَا *አወረድን* በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።

2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤

3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤


=== የ''ኢስላም'' ህጋዊ ትርጉም ===
=== የ''ኢስላም'' ህጋዊ ትርጉም ===

እትም በ01:05, 23 ሴፕቴምበር 2016

ስለ ኢስላምና ሙስሊም ምን ማለት እንደሆነ ጠቅሰንና አጣቅሰን በመረጃ እናቀርባለን፣ ሙስሊምمُسْلِم የሚለው ቃል በቁርአን 39 ጊዜ የተወሳ ሲሆን አስለመ أَسْلَمَ ታዘዘ፣ ተገዛ፣ ሰጠ ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ አቢድ عَابِدُ አምላኪ ወይም ተገዢ አሊያም ቃኒት قَانِتِ ታዛዥ ማለት ነው። ሙስሊም ተባእታይ ሲሆን የርሱ ብዙ ቁጥር ሙስሊሙን አሊያም ሙስሊሚን ነው ፣ ሙስሊማ አንስታይ ሲሆን የርሱ ብዙ ቁጥር ሙስሊማት ነው። ኢስላም إِسْلَٰم ደግሞ ዲኑ ሲሆን 8 ጊዜ ተወስቷል። ወጅህ وَجَّهْ ሁለንተናን አሊያም ህላዌን የሚያሳይ ሲሆን የቃል ትርጉሙ *ፊት* ማለት ነው፣ አንድ ሰው ሁለንተናውን ለአላህ ሲሰጥ ታዛዥ፣ ተገዥ፣ አምላኪ ይባላል፣ ይህ በአረቢኛ *ሙስሊም* ማለት ነው፦ 2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ የሰጠ أَسْلَمَ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡ 4:125 እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ለአላህ ከሠጠ أَسْلَمَ እና የኢብራሂምን መንገድ ቀጥተኛ ሲሆን፣ ከተከተለ ሰው፣ ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ሰው ማነው? 3:20 ቢከራከሩህም:- ፊቴን وَجْهِيَ ለአላህ ሰጠሁ أَسْلَمْتُ ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ በላቸዉ፤

የኢስላም አስኳሉ ተህሊል تهليل‎,ነው፣ ተህሊል ማለትም “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ”لا اله الاّ الله ነው፣ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ማለት *ከአንዱ አላህ በስተቀት ሌላ አምላክ የለም* ማለት ነው፣ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ሁለት ማዕዘናት አለው፣ አንዱ *ነፍይ* ሲሆን ሁለተኛው *ኢሥባት* ነው፣ ነፍይ ማለት ላ-ኢላሀ*ሌላ አምላክ የለም* ስንል ጣኦታትን ውድቅ ማድረግን ሲያመለክት ኢሥባት ደግሞ ኢልለሏህ*ከአንዱ አላህ በስተቀት* ስንል አንዱን አምላክ እያረጋገጥን ነው፣ ይህ ተህሊል *ጠንካራን ዘለበት* ይባላል፦ 31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ወደ አላህ የሚሰጥም يُسْلِمْ ሰው፣ ጠንካራ ገመድ بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው። 2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡

ሙስሊም ማለት እንግዲህ ይህ ነው፣ አንዱን አምላክ በብቸኝነት ከሌሎች ጣኦታት ለይቶ የሚያመልክ ማለት ነው፣ በዚህ ሂሳብ ሁሉም ነቢያት ሙስሊሞች ናቸው፣ ሙስሊሞች አልነበሩም ማለት አንዱ አምላክ አያመልኩም ማለት ነው፣ ነገር ግን ቁርአን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ የሚያመልኩ ነበሩ ይለናል፦

ነጥብ አንድ ነቢያት አላህ ጥንት ለነበሩት ነቢያት ወህይ የሚያወርድላቸው የነበረው “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* የሚል ነው፦ 21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا እና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም። 16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ እነሆ *ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም* لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ፍሩኝም ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል። 20:14 እኔ አላህ እኔ ነኝ፣*ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም*لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا እና ተገዛኝ፤ ሶላትንም በርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ።

ወደ ሰዎች ሲልካቸውም *ማ ለኩም ሚን ኢላሂ ገይሩሁ* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ *ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም* ብለው እንዲናገሩ ነው፦ 16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ 23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ አትጠነቀቁምን በማለት ላክን፡፡ 7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ወገኖቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ለናንተ *ከእርሱ በቀር ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤ 11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ *ከእርሱ ሌላ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤ 11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤ 11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤

ይህን መረዳት ይዘን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ አላህን የሚያመልኩ ነበሩ በአረቢኛ ሙስሊሞች ነበሩ ማለት ነው፣ ችግራችሁ ቋንቋ ከሆነ ሙስሊም የሚለውን አማርኛው ታዛዦች ብሎ ይፈታዋል፦ 2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ 10:83 ሙሳም አለ፡-«ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *ታዛዦች* مُسْلِمِينَ እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ» 3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ። 5:44 እነዚያ ትእዛዝን የተቀበሉት أَسْلَمُوا ነቢያት በነዚያ ይሁዳውያን በሆኑት ላይ በርሷ ይፈርዳሉ፤

አላህ የነቢያችንን ኡማ ሙስሊሞችን ነው ብሎ የተናገረው የጥንቶቹን በተናገረበት ስሌት ነው፦ 29:46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በሆነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፤ ከነሱ ነዚያን የበደሉትን ሲቀር በሉም፦ በዚያ ወደኛ በተወረደው፣ ወደናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን። 3:84 በአላህ አመንን፤ በኛ ላይ በተወረደዉም በቁርአን በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሐቅም በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደዉ፤ ለሙሳና ለዒሳም፣ ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸዉ በተሰጠዉ አመንን፤ ከነርሱ መካከል አንዱንም አንለይም፤ እኛ ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን፣ በል። 2:136 «በአላህና ወደኛ በተወረደው ቁርኣን ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለርሱ ታዛዦች مُسْلِمُونَ ነን» በሉ፡፡ 21:108 ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች مُسْلِمُونَ ናችሁን? በላቸው። 22:34 አምላካችሁም አንድ አምላህ ብቻ ነው፤ ለርሱም ብቻ ታዘዙ أَسْلِمُوا፤ ለአላህ ተዋራጆቸንም አብስራቸው። 40:66 እኔ ከጌታዬ አስረጅዎች በመጡልኝ ጊዜ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመልክ ተከልክያለሁ፤ ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ أُسْلِمَ ታዝዣለሁ በላቸው። 6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም لِنُسْلِمَ ታዘዝን» በላቸው፡፡

አላህ ነቢያትን ሲልክ በማህበረሰቡ ሊግባባበት በሚችል ቋንቋ ነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ሁሉንም ያለው *ሙስሊም* ማለትም ታዛዢዎች፣ አምላኪዎች፣ ተገዢዎች ነው፣ ሙስሊሞች አይደሉም ብሎ መቃወም አንዱን አምላክ አያመልኩም፣ ጣኦታውያን ነበሩ እንደማለት ነው፣ ስለዚህ ኢስላም በነቢያችን የተጀመረ ሳይሆን የተጠናቀቀ የአላህ ዲን ነው፦ 22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ; አርሱ መርጧችኃል በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ ከዚህ በፊት *ሙስሊሞች* الْمُسْلِمِينَ ብሎ ሰይሟችኋል፤ 14:4 ከመልክተኛ ማንኛውንም፤ ለነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በወገኖቹ *ቋንቋ* እንጂ በሌላ አልላክንም፤ 30:22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፥ *የቋንቋዎቻችሁ* እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤

ነጥብ ሁለት የነቢያት አምላክ አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ ቁልና قُلْنَا *አልን* ፣ አርሰልና أَرْسَلْنَا*ላክን*፣ አውሃይና أَوْحَيْنَا *አወረድን* በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦ 1. አልን፦ 20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤ 2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡ 11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤ 22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ። 2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ 2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡ 17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።

2. ላክን፦ 16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤ 57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤ 23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡ 7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ 11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤ 11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ 11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤

3. አወረድን፦ 4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው። 21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም። 12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤ 21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤ 16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤

ኢስላም ህጋዊ ትርጉም

ኢስላም ማለት ለፈጣሪ እጅን መስጠት እና በትእዛዙ ማደር ማለት ሲሆን አምልኮትን ሁሉ በብቸኝነት ፍጹም ለአላህ ማድረግ ። ሌሎችን ፍጡራን የስልጣኑ ተጋሪ አለማድረግ፡ ይህን ዩኒቨረስ ብቻውን የፈጠረ /ለፍጡራን ሁሉ ሲሳያቸውን እሱ ብቻውን የሚመግብ /ለስልጣኑ ተጋሪ ወይም እረዳት ተባባሪ የሌለው ሃያል ጌታ መሆኑን ማመን። ነገ የትንሳኤ ቀን የፍርዱ ቀን ብቸኛ ባለቤት አላህ መሆኑን ማመን። ይህን ይመስላል ብለን የምንመስልበት አምሳያ የሌለው ሃያል አምላክ አላህ በመባል ይታወቃል።

ኢስላም ማለት ለአላህ በመመሪያው በማደር ለትእዛዞቹ መንበርከክ ፡ እምነትን እና ልቦናን ለአላህ ፍጹም ማድረግ እና

ከአላህ ዘንድ የመጡ መመሪያዎችን በፍጹምነት ማመን ነው።
  • አንድ ሰው ሙስሊም ነው ሊባል የሚቻለው የዚህ ግዙፍ አለም ሆነ ሌላ አለ የሚባለው አለም እና በውስጧ

ያሉት ነገሮች ሁሉ ፈጣሪ ተቆጣጣሪ አስተናባሪ ብቸኛ አምላክ አላህ ነው ብሎ ማመን እና ነቢዩ ሙሃመድ የመጨረሻው መልእክተኛ ናቸው ብሎ ማመን ነው። ይህም በሌላ አነጋገር በእውነት የሚያመልኩት አምላክ ከአላህ በስተቀር የለም። ነብዩ ሙሐመድም(ሰላም ለእሳቸው ይሁንና) ባሪያው እና መላክተኛው ናቸው ብሎ ማመን ነው። ይህም በአረብኛ «ላኢላሃ-ኢለሏህ ሙሃመድ ረሱሉሏህ» በመባል ይታወቃል።

በዓለም ላይ የእምነቱ ተከታዮቹ ከ1.፮ ቢሊዮን በላይ ሆነው ይገኛሉ።

ሱና ማለት የነብዩ ሙሐመድ ንግግር እና ስራ/ስሩ ብለው ያዘዙት እና ሲሰራ እያዩ በዝምታያለፉት (አትስሩ ብለው ያልከለከሉት) በአጠቃላይ በህይወታቸው የሰሩት ስራ እና እንዲሰራ ያዘዙት ሁሉ ሱና ይባላል።

ማንኛውም ሙስሊም ኢስላምን የሚተገብረው ከነብዩ ሙሐመድ በተማረው መሰረት ብቻ ነው። ኢስላም ሙሉ እምነት ስለሆነ ከጊዜ ብዛት አነሰ ተብሎ የሚጨመርበት ወይም በዝቷል ተብሎ የሚቀነስለት ነገር የለውም።

      • ሙስሊሞች ለማንኛውም ቦታ እና ጊዜ/ዘመን /የሚያገለገል ቁርዓን እና ሃዲስ የሚባል መመሪያ አላቸው። ይህን

መመሪያም ነብዩ ሙሐመድ ባስተማሯቸው ሱና መሰረት ይተገብሩታል።

እነዚህ የ እምነቱን ድንጋጌዎች የሚያስተምሩት መመሪያዎች ቁርአን እና ሃዲስ ሲሆኑ ቁርአን ማለት በ መልአኩ ጅብሪል

አማካኝነት ወደ መሃመድ በወህይ የተወረደ የአላህ ቃል ማለት ነው። ሃዲስ ማለት ደግሞ ነብዩ ሙሐመድ ንግግሮች 

ናቸው ።

ኢስላም የነብያት ሁሉ ሃይማኖት መሆኑን ሙስሊሞች ጠንቅቀው ያምናሉ። ይህ በመካ አሁን ያለው እና ካዕባ በመባል የሚታወቀው ግንብ በነብዩ ኢብራሂም አብርሃምእና ልጃቸው ዒስማኤል የተሰራ ነው ብለው ሙስሊሞች ያምናሉ።


ከአላህ ሌላ ያለን ፍጡርም ይሁን ማንኛውም አይነት ነገር ማምለክ በኢስላም ታላቅ ወንጀል ነው።

ኢማን (የልብ ስራ)የእምነት 6 መሰረታዊ ነግሮችን አጠቃልሎ ይዟል።

1ኛ በአላህ (በአምላክ ወይም በፈጣሪ) ማመን
2ኛ መላእክት እንዳሉት ማመን
3ኛ በኪታቡ (በመጽሃፎች ማመን)
4ኛ በ ሩሱሎች(ነብያቶች ማመን)
5ኛ በመጨረሻው ቀን የፍርድ ቀን (ሞቶ መነሳት) እንዳለ ማመን
6ኛ በቀደር ማመንን

የሚሉት ሲሆኑ ሰፋ ያለ ትንታኔ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ናቸው።

ኢስላምየተግባር መሰረታዊ ነገሮች 5 ሲሆኑ

1ኛ አላህ አንድ ነው ሙሀመድ መላክተኛ ነው ብሎ ማመን
2ኛ ሰላት መስገድ
3ኝ ዘካ ምጽዋት ማውጣት
4ና ጾም መጾም
5ኛ ሃጅ (መካን መጎብኘት)ማድረግ ናቸው።

ከላይ የኢማን መሰረቶች 6 ናቸው ብለናል በመጠኑም ቢሆን በዝርዝር ለማየት እንሞክር 1ኛ / በአላህ ማመን ማለት ሲዘረዘር ይህን ዓለም ብቻውን የፈጠረ፡ ብቻውን የሚያስተዳድር እና የሚቆጣጠር፡ ለፍጡራን ሲሳይ የሚለግስ፡ አምላክ አላህ ነው ብሎ ማመን ማለት ነው። ይህ አለም ካለ ፈጣሪ አልተገኘም። የሰው ልጅም ካለ አላማ ወደዚህ ምድር አልመጣም። ያመጣው አንድ ፈጣሪ አለው።የመጣውም ለአላማ ነው። የመፈጠራችን አላማም ፈጣሪያችንን ለማምለክ ነው። ይህን አለም መጥኖ አስተካክሎ የፈጠረው፡ ሰማይን ካለ ምሰሶ ያቆመው ጸሃይ እና ጨረቃ እንዲሁም ለሊት እና ቀን ሌሎችንም ፕላኔቶች መስመራቸውን ይዘው /ጠብቀው እንዲጓዙ የሚያደርግ አምላክ ፈጣሪ አስተናባሪ ተቆጣጣሪ/አላህ ነው ብሎ ማመን አንዱ የኢማን መሰረት ነው።

ከማንኛውም አይነት እንከን እና ጉድለት የጠራ/በሰው ልጅ ላይ የሚታዩ የድክመት ምልክቶች ፍጹም የማይታዩበት ፡የማይበላ እና የማይጠጣ የማይወልድ የማይወለድ ፍጹም የ እሱም ቢጤም ሆነ አምሳያ ስለሌለው ይህን ይመስላል ብለን ልንመስለው የማንችል ሃያሉ አምላክ አላህ ነው ብሎ ማመን ።

      • እሱ ለምን ሰራህ ተብሎ ሊጠየቅ የማይችል እሱ ግን የፈለገውን የሚሰራ እና የሚጠይቅ /የሚምር

የሚቀጣ/የሚፈጥር የሚገድል/የሚያስታምም የሚያድን/ የፈለገውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ የፍርዱ ቀን ባለቤት አላህ ነው ብሎ

ማመን አስፈላጊ እና የግድ ነው።

2ኛ በመላእክት(በመላኢኮች ማመን) ከብርሃን የተፈጠሩ የማይበሉ የማይጠጡ ከተፈጠሩ ጀምሮ የፈጣሪን ትእዛዝ ብቻ በመተግበር ላይ የሚዘወትሩ፡ መላእክት አሉት ብሎ ማመን የግድ ሲሆን ከነዚህ መላእክት ዋናዋናዎች ጂብሪል ሜካኤል ኤስራፊል ...የመሳሰሉት ይገኙበታል።

እነዚህ መላእክት ከራሳቸው ምንም ማድረግ የማይችሉ የማይጠቅሙ እና የማይጎዱ በመሆናቸው አምልኮ ለነሱ ተገቢ አይደለም። እነሱ ፈጣሪያቸውን ሌት ከቀን በቅንንነት ያመልካሉ ፡አመጸኞች አይደሉም። ተግባራቸው የተለያየ ነው። በጣም ትልቅ ፍጥረት ናቸው። ጅብሪል የሚባለው መላእክት 700 ክንፎች ሲኖሩት አንዱ ክንፍ ብቻ ሲዘረጋ ከጀምበር መግቢያ እስከ መውጫ ይደርሳል። ይህ የሚያሳየው የ እነዚህ ፈጣሪ ምን ያህል ታላቅ መሆኑን ነው አሏሁ አክበር!!!

3ኛ በኪታቦች ማመን አለት ከላህ ዘንድ ለተለያዩ ነብያት እንደወቅቱ ሁኔኤታ የተላቁ ኢንጂል (ወንጌል) ተውራት (ኦሪት) ዘቡር (መዝሙረ ዳዊት) እና ሌሎችም ለሙሳ እና ለኢብራሂም የተሰጡ ጽሁፉች እና ቁርአን ከአላህ ዘንድ የወረዱ ናቸው ብሎ ማመን የግድ ሲሆን። በመመሪያነት ግን ከቁ አን ውጭ በአሁኑ ሰአት አያገለግሉም። ምክንያቱም ቁር አን ሁሉንም ህግ አጠቃልሎ ለሰው ልጅ በሙሉ የመጨረሻ መመሪያ ሆኖ ነው የወረደ። ከቁር አን ውጭ ያሉት መጽሃፍት በሰው ልጆች ተበርዘዋል ተከልሰዋል። ቁር

አን ግን እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በተአምርነቱ ሳይበረዝ ሳይከለስ እንዲቆይ ፈጣሪ እንደሚጠብቀው ቃል ገብቶለታል።

4ኛ በሩሱሎች ማመን ማለት አላህ ይህን ዓለም ከፈጠረ ጀምሮ እስከ ነብዩ ሙሐመድ ድረስ ሰዎች ቀጥተኛውን የኢስላም መንገድ ይዘው ይጓዙ ዘንድ ነብያትን መረክተኛ ድርጎ ልኳል ።ስለዚህ በሩሱሎች (ማለት መላክተኛ ማለት ነው)በመላካቸው ማመን

5ኛ በመጨረሻው ቀን ማመን ማለት ይህ አለም መጨረሻ እንዳለው እና በዚህ ምድር የሰራውን ስራ ተገምግሞ እና ታስቦ መልካም ሰሪው በጀነት የሚመነዳበት በጥፎ ሰሪው በገሃነም የሚቀጣበት የሂሳብ እርና የፍርድ ቀን አለ ብሎ ማመን ማለት ነው።

ይህ የፍርድ ቀን የትንሳኤ ቀን ማለት ሲሆን ልክ ከ እንቅልፋችን እንደምንነሳው ሁሉ ሁሉም ሰው ከመቃብሩ እየተነሳ ወደ ፍርዱ ቀን ሜዳ የሚሰበሰብበት ቀን መኖሩን ማመን።


6ኛ በቀዷ በቀደር ማመን ማለት። ጥሩም ይሆን መጥፎ ነገር ተጽፎ እና ተወስኖ ያለፈ መሆኑን አምኖ በጸጋ መቀበል ማለት ነው። አንድ ሰው ወደዚህ ምድር ከመምጣቱ በፊት በምድራዊ ህይወቱ ምን እንደሚያጋጥመው ተወስኖ ተጽፎ አልፏል።

ስለዚህ ያልተጻፈበትር አያገኘውም ያልተጻፈለትንም አያገኝም።

እሱ ግን እጣ ፈንታው ምን እንደሆነ ስለማያያውቅ ፈጣሪ ያዘዘውን ብቻ ትእዛዝ መፈጸም ነው ያለበት። አላህ የምንፈልገውን እንድንሰራ ጫና ሳያደርግ ምርጫ ሰጥቶናል። የኢስላም መሰረቶች በ 5 ይከፈላሉ ብለናል

1ኛ አላህ አንድ ነው ሙሐመድ መላክተኛ ነው ብሎ ማመን ማለት ነው። ይህ የእምነቱ የማዕዘን ድንጋይ ወይም ቁልፍ ነው ማለት ይቻላል። አንድን ሙስሊም ሙስሊም ያሰኘው እና ከሙስሊሞች ቤተሰብ እንዲቀላቀል የሚያደርገው ወሳኝ ቃል በአረብኛ ላኢላሃ ኢለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ የሚባለው በአማርኛ ደግሞ በ እውነት የሚያመልኩት ጌታ ከላህ በስተቀር የለም የሚለው ቃል ነው።

2ኛው ሰላት መስገድ ሲሆን የትንሳኤ ቀን ለመጀምሪያ ጊዜ የሰው ልጅ ሂሳቡ የሚጀምረው ከሰላት ነው፡፡ ሰላቱ የጎደለ

ሰው ሌኤላው ስራው አይሞላለትም። ለዚህም ነው ሙስሊም ብነሆነው እና ባልሆነው ሰው መካከል ያለው ልዩነት ሰላት 

መስገድ ነው በማለት ነብዩ ሙሀመድ ያስተማሩት። ሰላት በቀን 5 ጊዜኤ ሰአት ተወስኖለት የሚተገበር የአምልኮት አይነት ሲሆን እነሱም ፈጅር (ሱብህ) ዝሁር አስር መግሪብ ኢሻ በመባል ይታወቃሉ። እነዚህ በማንኛውም አካለመተን በደረሰ እና ዐምሮው ጤነኛ በሆነ ሙስሊም ላይ የግዴታ

ሰላቶች ናቸው። ሌሎች ደግሞ ዱሃ እና የሌሊት ሰላት የሚባሉ በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረቱ ታላቅ ምንዳ የሚያስገኙ 

የሰላት አይነቶች አሉ። የፈጅር ሰላት ሁለት ረከዓ ሲሆን የሚሰገደው ከፈርድ ሰላት በፊት(ከዋናው የፈጅር ሰላት በፊት 2 ረከዓ ሱና ይሰገዳል። የፈጅርን ሰላት መስጊድ ውስጥ ከህዝቡ ጋር በጋራ (ጀመአ) የሰገደ በአላህ ጥበቃ ስር እንደሚውል ነብዩ ተናግረዋል።

    • ዝሁር ሰላት 4 ረከአ ሲሆን ከዋናው ሰላት በፊት እና በኋላ ሁለት ሁለት ወይም አራት አራት ረከአ ሱና መስገድ
ይወደዳል። አስር 4 ረከአ ሲሆን ከዋናው ሰላት በፊት ሁለት ሁለት እያደረጉ 4 ረከአ ሱና መስገድ ይወደዳል። 

መግሪብ 3 ረከ ሲሆን ኢሻ 4 ረከአ ሰላት ነው። ከኢሻ በፊት እና በኋላ ሱና ቢሰገድ ይወደዳል።

አንድ ሙስሊም ሰላት አይጠቅምም አያስፈልግም ብሎ ከተውው ከ ኢስላም ጓዙን ጠቅልሎ ይወጣል።

በስንፍና እና በ እንዝህላልነት አንዴ እየስገደ አንዳንዴ የሚተወው ከሆነ ደግሞ በጣም ከባድ ማስጠንቀቂያ እና በቁር

አን ወዮለት የሚል ዛቻ ስላለ አንድ ሙስሊም ሙስሊም ሊባል የሚችለው ሰላትን በወቅቱ እና ደንቡን ጠብቆ ሲሰግድ 

ብቻ መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል።

በጅመዓ (መስጊድ ከህብረተሱ ጋር) ሆኖ መስገድ ብቻን ከመስገድ በ27 ደረጃ ይበልጣል። ስለዚህ አንድ ሙስሊም የአዛን ጥሪ መስማት ከቻለመስጊድ ሄዶ የመስገድ ግዴኤታ አለበት ለዚህም ነው ሰላትን የተወ ሰው በ እስልምና ምንም ነሲብ(እድል ) የለውም የሚባለው፡ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰልም ሰላት የአይናቸው ማረፊያ እና የልባቸው መርጋጊያ ነበረች። አንድ ሰው ወደ አላህ ከሚቃረብበት አንዱ ሶላት ነው።

3ኛ ዘካን ማውጣት። ወይም ምጽዋት የመስጠት ግዴታ ነው። ምጽዋት መስጠት ማለት አንድ ሰው ከቀለቡ እና ከልብሱ ከተለያየ ወጭ ተርፎት 10 ሽ ብር ለአንድ አመት ያክል ካስቀመጠ 2.5% ማለት 250 ብር ዘካ (ምጽዋት የመስጠት ግዴኤታ አለበት) ዘካ በትክክል ቢወጣ ኖሮ በአለም ላይ ደሃ የሚባል አይገንም ነበር።

ስለዚህ ዘካ (ምጽዋት መስጠት በ እስልምና ግዴታ ነው።) ይህም ለአንድ አመት ተቀማጭ ገንዘብ ካለው ነው ይህ ገንዘብም የ85 ግራም ወርቅ መጠን ሲደርስ ነው። 4ኛ የረመዳን ጾም በማንኛውም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው። በሽተኛ ካልሆነ ዐምሮውን የሳተ እብድ ካልሆነ እና ሴቶች በወር አበባ ጊዜኤ ካልሆኑ እንዲሁም መንገደኛ ካልሆኑ በስተቀር በአረበኛ የቀን አቆጣጠር 9ኛ ወር ላይ የሚገኘውን 1

ወር ረመዳን ሙስሊሞች የመጾም ግዴታ አለባቸው። ጾም ብዙ ጥቅሞች አሉት ። ሰዎች ረሃብ መኖሩን ሲያውቁ ነው 

ለተራበ የሚያዝኑት። በረመዳን ጾም ጊዜኤ ሰደቃ (ምጽዋት መስጠት) በጣም ይወደዳል።


ጾም ማለት ጎህ ከመቅደዱ በፊት ጀምሮ ጸሃይ እስክትጠልቅ ከምግብ እና ከመጠጥ እንዲሁም ከግብረ ስጋ ግንኙነት ራስን

ማቀብ ማለት ሲሆን ምላስንም ከዛዛታ ወሬ እና ከውሸት ከሃሜት መቆጠብ የግድ ይሆናል። ምግብ እና መጠጥ መተው ብቻ
ጾም ጾም አያደርገውም።

ነብዩ ሙሐመድ በሃዲሳቸው ላይ በውሸት መናገር እና መስራት ያላቆመ ሰው ምግብ እና መጠጥ ማቆሙ ብቻ ዋጋ እንደሌለው

ተናግረዋል። ስለዚህ ምላስም ከመጥፎ ንግግር ከሃሜት ከውሸት መጾም አለበት። አይንም መትፊ ነገር ከማየት ጆሮም 

መጥፎ ነገር እና ዛዛታ ወሬ ሙዚቃ ከመስማት መታቀብ አለበት።

5ኛው ሃጅ ማድረግ ሲሆን ይህም ለቻለ ሰው ብቻ ነው። ይህም ማለት የሃጅን ስነ ሥር ዓት ለማሟላት መካ አድርሶ የሚያመጣው ገንዘብ ያለው ሰው እና እሱ ደርሶ እስኪመጣ ቤተሰቦቹ እንዳይቸግራቸው ለነሱ የሚተውላቸው ትርፍ ገንዘብ ባለው ሰው ላይ ሃጅ በሂወቱ አንዴኤ ግዴኤታ ይሆናል። ይህን እየቻለ ሃጅ ሳያደርግ ከሞተ ከተጠያቂነት አያመልጥም።

የሃጅ ስነ ስር አት ስብስብ ሁሉም ነገ የትንሳኤ ቀን አላህ ፊት የሚሰበሰብበትን ሁኔኤታ የሚያስታውስ ከ4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ በየአመቱ የሚሰበሰብበት ታላቅ ኢስላማዊ ስብስብ ነው። ሃጅ አደረገ እንዲባል እና ሃጅ እከሌእ እንዲሉኝ

ብሎ ሳይሆን ከዛዛታ ወሬኤ ከአጉል ሰባይ እና ተግባር ተቆጥቦ ሃጅ ያደረገ ሰው እናቱ እንደወለደችው ሕጻን ሆኖ 

ወንጀሉ ይማርለታል። እንግዲህሃዲስ የተወለድ ህጻን ምንም አይነት ወንጀል የለበትም ማለት ነው። ይህ ግን የሰውን ገንዘብ የበላን አይጨምርም የሰው ገንዘብ የወሰደ ለባለቤቱ እስካልመለሰ ድረስ በኢስላም ይቅርታ አይደረግለትም። ምክንያቱም የግለሰብ መብት ስለሆነ በዚህ ምድር እንኳ ሳይከፍል ቢሞት የትንሳኤ ቀን ከመልካም ስራው የከፍላል። መልካም ስራ ከሌለው ገንዘብ የበላበትን ሰው ወንጀል ይሸከማል።

ሃጅ ሁለት ፎጣ የሚእስሉ ነጭ ልብሶችን ለወንዶች ካለ ውስጥ ሱሪ የሚለበስበት እና ሁሉም ሰ እራቁትን እንደተፈጠረ እራቁቱን ወደሚቀጥለው አለም እንደሚሄድ የሚያስገነዝቡ ነገሮ/በሃጅ ቦታ ሃብታሙ ከደሃው ዶክተሩ ከገበረው የማይለይበት ሁሉም ወንድ ነጭ ልብስ ለብሶ በአረፋ ላይ የሚሰበሰብበት ሁኔኤታ አለ። አንድ ሰው የሃጅን ግዴታ ተወጣ

የሚባለው አረፋ ላይ መዋል ሲችል ነው። ሴቶች የሰውነታቸውን ቅርጽ የማያሳይ ማንኛውም አይነት ልብስ መልበስ 

ይፈቀድላቸዋል።

ስድስቱ የእስልምና ሃይማኖት መግለጫዎች እነዚህ ትምህርቶች የእስልምና መሠረታዊ እምነቶች ናቸው፡፡ ማንኛውም ሙስሊም እውነተኛ ሙስሊም ለመባል እነዚህን መሠረታዊ የእምነት አቋማት ሊከተላቸውና ሊፈጽማቸው ይገባል፡- (1) በአንድ ፈጣሪ ማመን (2) በሁሉም የፈጣሪ ነቢያት ማመን (3) ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ ሙሴ፣ ለዳዊት፣ ለኢየሱስ እና ለሙሐመድ በተገለጡትን ቀደምት የቅዱሳት መጻሕፍት ቅጂዎች ማመን (4) በመላእክት ማመን (5) ስለ ፍርድ ቀን እና ከዛ በኋላ ስላለው ሕይወት ማመን (6) በመለኮታዊ አዋጅ (ወይም የፍጻሜ እጣ ፈንታ) ማመን፡፡