ከ«ንግሥት ኤልሣቤጥ ዳግማዊት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 10፦ | መስመር፡ 10፦ | ||
[[መደብ:ዩናይትድ ኪንግደም]] |
[[መደብ:ዩናይትድ ኪንግደም]] |
||
[[መደብ:መሪዎች]] |
[[መደብ:የአውሮፓ መሪዎች]] |
እትም በ21:02, 7 ኦክቶበር 2017
ንግሥት ኤልዛቤት ዳግማዊት የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ናቸው።
እንዲሁም የ15 ሌሎች አገራት ንግሥት ናቸው፣ እነርሱም ካናዳ፣ አውስትራሊያ፣ ኒው ዚላንድ፣ ጃማይካ፣ ባርቤዶስ፣ ባሃማስ፣ ግረነይዳ፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ የሰሎሞን ደሴቶች፣ ቱቫሉ፣ ሰይንት ሉሻ፣ ሰይንት ቪንሰንትና ዘ ግረነዲንዝ፣ ቤሊዝ፣ አንቲጋና ባርቡዳ፣ እና ሰይንት ኪትስና ኒቨስ ናቸው።
ባለፈው እሑድ ለንደን ውስጥ በቴምስ ወንዝ ላይ ከአንድ ሺሕ በላይ መርከቦችና ጀልባዎች የተሳተፉበት የንግሥት ኤልዛቤት ዳግማዊት 60ኛ ዓመት የአልማዝ የንግሥ በዓል አከባበር ተደርጓል። አሥራ አራት ድልድዮችን ያቋረጠው ይኼው የ12.1 ኪሎ ሜትር የቴምስ ወንዝ ላይ ጉዞ ንግሥቲቷን፣ የንጉሣውያን ቤተሰቦችንና ሌሎች ባለሥልጣናትን ያሳተፈ ሲሆን፣ በቴምስ ወንዝ ዳርቻዎች ላይ 1.2 ሚሊዮን ሰዎች በአካል ተገኝተው ተመልክተውታል። ይህ ክብረ በዓል በቢቢሲ፣ በስካይ ኒውስና በሌሎች ዓለም አቀፍ ቻናሎች በቀጥታ ከመተላለፉም በላይ፣ በጊነስ የዓለም ሪከርዶች መዝገብ ከፍተኛውን ሥፍራ መያዙ ተነግሮለታል።
የእንግሊዝ ጦር ኃይል ጠቅላይ አዛዥ የሆኑት ንግሥት ኤልዛቤት የ87 ዓመት አዛውንት ናቸው።