ከ«ወይራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ →አስተዳደግ |
|||
መስመር፡ 14፦ | መስመር፡ 14፦ | ||
* [[የእንኮይ ነቀዝ]] ቅጠሉን ይበላል |
* [[የእንኮይ ነቀዝ]] ቅጠሉን ይበላል |
||
* [[ጥንቸል]] ልጡን ይበላል። |
* [[ጥንቸል]] ልጡን ይበላል። |
||
* [[ትንሽ አይጥ]] ወይም ትንንሽ [[ዘራይጥ]] ሥሩን ይበላል። |
|||
== በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር== |
== በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር== |
እትም በ01:42, 10 ኖቬምበር 2017
ወይራ (Olea europaea) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
አስተዳደግ
አደገኛ ዝርዮች፦
- የወይራ ትንኝ - ዕንቁላል በፍሬው ታስቀምጣለች
- Cycloconium oleaginum ፈንገስ
- Pseudomonas savastanoi ባክቴሪያ
- አንዳንድ አባጨጓሬ ቅጠሉን አባባንም ይበላል
- ጥቁሩ የቅርፊት ሦስት አጽቄ
- የእንኮይ ነቀዝ ቅጠሉን ይበላል
- ጥንቸል ልጡን ይበላል።
- ትንሽ አይጥ ወይም ትንንሽ ዘራይጥ ሥሩን ይበላል።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በሜድትራኔያን ባህር ዙሪያ ታርሷል፤ አሁንም በብዙ አገራት ይታድጋል። በተለይ በሞቀ አገር ለባህር ወይም ውቅያኖስ ቅርብ በሆነ ቦታ ይበቅላል።
የተክሉ ጥቅም
ከፍራፍሬው ጭምር የወይራ ምርቶች የወይራ ዘይትና እንጨት ናቸው። ቅጠሉም በአንዳንድ ባሕላዊ መስሃኒት ይጠቀማል።
በባሕል መድሃኒት፣ የወይራ ዘይት መረቅ ጠብታ በጆሮ ለጆሮ ሕመም ተዘግቧል።[1]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም