ከ«ፀጉር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
==ባሕል==
==ባሕል==


ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በ[[ፍትሐ ነገሥት]] ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በ[[ብርሃንና ሰላም]] በታተመው በድሮ ''ፎቶ ኦፍሴት'' አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም [[ሪዝ]]ህ በአይንህ እንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር። (አለበለዚያ ለ[[ናዝራዊ]] ወይም ለ[[ባሕታዊ]] ለ[[መኖኩሴ]] ግን የተፈጥሮ ጉንጉኖች ሥርዓት ከ[[ሙሴ]] አለ።)
ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በ[[ፍትሐ ነገሥት]] ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በ[[ብርሃንና ሰላም]] በታተመው በድሮ ''ፎቶ ኦፍሴት'' አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም [[ሪዝ]]ህ በአይንህ እንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር። (አለበለዚያ ለ[[ናዝራዊ]] ወይም ለ[[ባሕታዊ]] ለ[[መኖኩሴ]] ግን የተፈጥሮ ጉንጉኖች ሥርዓት ከ[[ሙሴ]] አለ።) በ[[እስልምና]] መጻሕፍት በተለይ ለጥቁሮች የተለየ ልምድ ኖሯል፣ በዚህም በኩል የወንድ ጸጉር ከጆሮ ይልቅ እንዳይዘረጋው የሚል ነው።


== ተጨማሪ ይዩ ==
== ተጨማሪ ይዩ ==

እትም በ18:11, 9 ዲሴምበር 2017

200 ጊዜ ተልቆ የተነሳ የሰው ልጅ ፀጉር

ፀጉርፕሮቲን የበለጸገ follicles ከተባለ የሰውነት ክፍል ማደግ የሚጀምር አካል ነው። ይህ አካል በተለይም ኬራቲን (keratin) ከተባለው የፕሮቲን አይነት የተገነባ ነው። በአብዛሃኛው ጊዜ ፀጉር የአጥቢ እንስሳት መለያ ቢሆንም በአንዳንድ ነፍሳት ላይ ይታያል፤ ይህ ግን በሳይንስ ፀጉር አይባልም።

ባሕል

ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በፍትሐ ነገሥት ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በብርሃንና ሰላም በታተመው በድሮ ፎቶ ኦፍሴት አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም ሪዝህ በአይንህ እንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር። (አለበለዚያ ለናዝራዊ ወይም ለባሕታዊመኖኩሴ ግን የተፈጥሮ ጉንጉኖች ሥርዓት ከሙሴ አለ።) በእስልምና መጻሕፍት በተለይ ለጥቁሮች የተለየ ልምድ ኖሯል፣ በዚህም በኩል የወንድ ጸጉር ከጆሮ ይልቅ እንዳይዘረጋው የሚል ነው።

ተጨማሪ ይዩ