ከ«ነሐሴ ፳፮» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Bot-assisted disambiguation: ሉቃስ - Changed link(s) to የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር
 
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''[[ነሐሴ 26|ነሐሴ ፳፮]]'''
'''[[ነሐሴ 26|ነሐሴ ፳፮]]'''
በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፫፻፶፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ[[ሉቃስ]] ፲ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ [[ማርቆስ]] እና [[ዮሐንስ]] ደግሞ ፱ ዕለታት ይቀራሉ።
በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፫፻፶፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ[[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር|ሉቃስ]] ፲ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ [[ማርቆስ]] እና [[ዮሐንስ]] ደግሞ ፱ ዕለታት ይቀራሉ።


==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==

በ20:31, 4 ፌብሩዌሪ 2018 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ነሐሴ ፳፮

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፮ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፲ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፱ ዕለታት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

፲፯፻፯ ዓ/ም በአውሮፓ ንጉዛት በረዥምነት አንደኛው ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ ለ፸፪ ዓመታት በፈረንሳይ ዙፋን ላይ ከተቀመጡ በኋላ በዛሬው ዕለት አረፉ።

፲፱፻፲፭ ዓ/ም በጃፓን ውስጥ በተነሳ የመሬት እንቅጥቅጥ አደጋ በቶክዮ እና ዮኮሃማ ከተሞች እስከ መቶ ሃምሳ ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ።

፲፱፻፴፩ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነትአዶልፍ ሂትለር ናዚ ጀርመን ሠራዊቶች ፖላንድን ሲወሩ ብሪታንያ እና ፈረንሳይ በአጋርነት ጀርመን ላይ ጦርነት አወጁ።

፲፱፻፶፫ ዓ/ም ራስ አዳል (አዳል ተራራ) በተባለ ቦታ በሀሚድ ኢድሪስ አዋቴ እጅ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የፖሊስ አባል ሲገደል የኤርትራ ነጻነት ትግል በይፋ ተጀመረ።

፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሊቢያ ንጉዛት ውስጥ የተነሳው አብዮት ንጉሥ ኢድሪስን ከሥልጣን አስወርዶ ያሁኑን መሪዋን ሙአማር ጋዳፊን ሥልጣን አስጨበጠ።

፲፱፻፸፫ ዓ/ም በመካከለኛው የአፍሪቃ ሪፑብሊክ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አገሪቱን ከነጻነት ጀምሮ የመሩትን ፕሬዚደንቱን ዴቪድ ዳኮን ከሥልጣን አወረደ።


ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

፲፯፻፯ ዓ/ም የፈረንሳይ ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ አረፉ።


ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]




የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ