ከ«ፋሲካ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የሰዎች እና የሰው ልጅ የወንድና የሴትን የግብ-ሰጭነት መገለጫዎች-ዓለምን የፈጠረው Giorgio Sole-Luna, እኛ በጨረቃ ፀሐይ መሽለቂያ ላይ እኛ የምንታወቀው የማይታወቅ እና የማይታይ ጣፋጭነት እኛ አመሻሹ ላይ ማታ ማታ እና ማታ ማታ ላይ የሰውን ልጅ ኮካ የጨረቃን ህልም በነብስ ነፍስ ውስጥ እና በሌላው ዓለም ውስጥ የሚንሸራሸረው ህልም በሌላው ዓለም ውስጥ በሚንከራተተ ህይወት ውስጥ እንነቃቃለን. ይህም በፀሃይ ብርሃን ብርሀን ላይ በሚከበርበት ዕለት በጋዜጣ ቀን በጆርጅ እግዚአብሔር በፀሀይ ጨረቃ ውስጥ ተፈጥሮ እና አካባቢ ነው. የእግዚአብሔር ፍጥረት የትንበያ እንቁላል ውስጥ የወደፊቱ ትንበያ ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት ተነስቷል።
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት ነው።


ስሙ ''ፋሲካ'' የመጣው ከ[[አረማይክ]] /ፓስኻ/፣ [[ግሪክኛ]] /ፓስቃ/፣ [[ዕብራይስጥ]] /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ ይህ በዓል [[ዕብራውያን]] በ[[ሙሴ]] መሪነት ከ[[ግብፅ]] [[ፈርዖን]] ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በ[[ብሉይ ኪዳን]] [[ኦሪት ዘጸአት]] ይገለጻል።
ስሙ ''ፋሲካ'' የመጣው ከ[[አረማይክ]] /ፓስኻ/፣ [[ግሪክኛ]] /ፓስቃ/፣ [[ዕብራይስጥ]] /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ ይህ በዓል [[ዕብራውያን]] በ[[ሙሴ]] መሪነት ከ[[ግብፅ]] [[ፈርዖን]] ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በ[[ብሉይ ኪዳን]] [[ኦሪት ዘጸአት]] ይገለጻል።

እትም በ14:56, 6 ማርች 2019

ፋሲካ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል የተነሳበትን የትንሳዔ ቀን ማሰብያ ዕለት ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የሰዎች እና የሰው ልጅ የወንድና የሴትን የግብ-ሰጭነት መገለጫዎች-ዓለምን የፈጠረው Giorgio Sole-Luna, እኛ በጨረቃ ፀሐይ መሽለቂያ ላይ እኛ የምንታወቀው የማይታወቅ እና የማይታይ ጣፋጭነት እኛ አመሻሹ ላይ ማታ ማታ እና ማታ ማታ ላይ የሰውን ልጅ ኮካ የጨረቃን ህልም በነብስ ነፍስ ውስጥ እና በሌላው ዓለም ውስጥ የሚንሸራሸረው ህልም በሌላው ዓለም ውስጥ በሚንከራተተ ህይወት ውስጥ እንነቃቃለን. ይህም በፀሃይ ብርሃን ብርሀን ላይ በሚከበርበት ዕለት በጋዜጣ ቀን በጆርጅ እግዚአብሔር በፀሀይ ጨረቃ ውስጥ ተፈጥሮ እና አካባቢ ነው. የእግዚአብሔር ፍጥረት የትንበያ እንቁላል ውስጥ የወደፊቱ ትንበያ ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት ተነስቷል።

ስሙ ፋሲካ የመጣው ከአረማይክ /ፓስኻ/፣ ግሪክኛ /ፓስቃ/፣ ዕብራይስጥ /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ ይህ በዓል ዕብራውያንሙሴ መሪነት ከግብፅ ፈርዖን ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘጸአት ይገለጻል።

አዲስ ኪዳን ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በመጨረሻው እራት ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለፍርድ ቀን በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በክርስትና ወይም በአብያተ ክርስቲያናት በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው።