ከ«ፋሲካ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ የውኪ አርበኛን ለውጦች ወደ Genesis Kakos እትም መለሰ። Tag: Rollback |
ጥ የVituzzuን ለውጦች ወደ ውኪ አርበኛ እትም መለሰ። Tag: Rollback |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት ነው። |
|||
'''ፋሲካ''' [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ከሙታን መካከል የተነሳበትን የ[[ትንሳዔ]] ቀን ማሰብያ ዕለት ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የሰዎች እና የሰው ልጅ የወንድና የሴትን የግብ-ሰጭነት መገለጫዎች-ዓለምን የፈጠረው Giorgio Sole-Luna, እኛ በጨረቃ ፀሐይ መሽለቂያ ላይ እኛ የምንታወቀው የማይታወቅ እና የማይታይ ጣፋጭነት እኛ አመሻሹ ላይ ማታ ማታ እና ማታ ማታ ላይ የሰውን ልጅ ኮካ የጨረቃን ህልም በነብስ ነፍስ ውስጥ እና በሌላው ዓለም ውስጥ የሚንሸራሸረው ህልም በሌላው ዓለም ውስጥ በሚንከራተተ ህይወት ውስጥ እንነቃቃለን. ይህም በፀሃይ ብርሃን ብርሀን ላይ በሚከበርበት ዕለት በጋዜጣ ቀን በጆርጅ እግዚአብሔር በፀሀይ ጨረቃ ውስጥ ተፈጥሮ እና አካባቢ ነው. የእግዚአብሔር ፍጥረት የትንበያ እንቁላል ውስጥ የወደፊቱ ትንበያ ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት ተነስቷል። |
|||
ስሙ ''ፋሲካ'' የመጣው ከ[[አረማይክ]] /ፓስኻ/፣ [[ግሪክኛ]] /ፓስቃ/፣ [[ዕብራይስጥ]] /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ |
ስሙ ''ፋሲካ'' የመጣው ከ[[አረማይክ]] /ፓስኻ/፣ [[ግሪክኛ]] /ፓስቃ/፣ [[ዕብራይስጥ]] /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ [[የአይሁድ ፋሲካ]] በዓል [[ዕብራውያን]] በ[[ሙሴ]] መሪነት ከ[[ግብፅ]] [[ፈርዖን]] ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በ[[ብሉይ ኪዳን]] [[ኦሪት ዘጸአት]] ይገለጻል። በተለይ በዘጸአት 12፡23 በአሥረኛው መቅሠፍት ጊዜ "እግዚአብሔር ያልፋል" ሲል፥ "ያልፋል" የሚለው ግሥ በዕብራይስጡ /ፐሳኽ/ ስለ ሆነ፣ ስሙ ''ፋሲካ'' ከዚያው ቃል ደረሰ። |
||
በ[[አዲስ ኪዳን]] ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በ[[መጨረሻው እራት]] ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለ[[ፍርድ ቀን]] በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በ[[ክርስትና]] ወይም በ[[አብያተ ክርስቲያናት]] በፋሲካ በዓል የሚከበር |
በ[[አዲስ ኪዳን]] ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በ[[መጨረሻው እራት]] ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለ[[ፍርድ ቀን]] በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በ[[ክርስትና]] ወይም በ[[አብያተ ክርስቲያናት]] በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው። |
||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
እትም በ23:52, 9 ማርች 2019
ፋሲካ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መካከል የተነሳበትን የትንሳዔ ቀን ማሰብያ ዕለት ነው።
ስሙ ፋሲካ የመጣው ከአረማይክ /ፓስኻ/፣ ግሪክኛ /ፓስቃ/፣ ዕብራይስጥ /ፐሳኽ/ ሲሆን፤ የአይሁድ ፋሲካ በዓል ዕብራውያን በሙሴ መሪነት ከግብፅ ፈርዖን ግዛት በተዓምራትና በመቅሠፍቶች የወጡበትን ጊዜ ለማክበር ነበር። ይህ ታሪክ በተለይ በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘጸአት ይገለጻል። በተለይ በዘጸአት 12፡23 በአሥረኛው መቅሠፍት ጊዜ "እግዚአብሔር ያልፋል" ሲል፥ "ያልፋል" የሚለው ግሥ በዕብራይስጡ /ፐሳኽ/ ስለ ሆነ፣ ስሙ ፋሲካ ከዚያው ቃል ደረሰ።
በአዲስ ኪዳን ዘንድ ደግሞ ኢየሱስ ለፋሲካ በዓል አዲስ ትርጉም ሰጠው። በመጨረሻው እራት ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበዓሉን ዝግጅት ሲጠብቅ ሥጋ ወደሙ እንደ መስዋዕቱ ሆኖ ባካፈለው ኅብስትና ወይን በኩል እንደሚገኝ አመለከተ። ኢየሱስም ተሰቅሎ ከ፫ ቀን በኋላ በእግዚአብሔር ኃይል ተነስቶ ዳግመኛ ለደቀመዛሙርቱ ታይቶ፣ በነዚህ ዘመኖች ፍፃሜ ለፍርድ ቀን በሕያዋንና በሙታን ለመፍረድ እንደሚመለስ ነገራቸው። ይህ ሁሉ አሁን በክርስትና ወይም በአብያተ ክርስቲያናት በፋሲካ በዓል የሚከበር ነው።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |