ከ«ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 18፦ መስመር፡ 18፦


'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF'''፣ ጁንታ) ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
'''ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ''' ('''ህውሃት''') ወይም ('''TPLF'''፣ ጁንታ) ማለት የ[[ኢትዮጵያ]] አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
==ታሪክ==
በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ የጀመረው ከጣሊያን ወረራ በኋላ ባለው አጭር አመፅ ነበር። አምፁም የመጀመሪያ ቀዳማይ ወያኔ በመባል የሚታወቀው በ1941–42 እኤአ ሲሆን ይህ አመፅ የተቀሰቀሰው የፋሽስት ጣልያን ርዕዮተ አለም በሚያራምዱ ባንዳዎች ነበሩ። እነኚ የትግራይ ህዝብን የሚውክሉ ወይም ከትግራይ ህዝብ የመጡ አልነበሩም። የተወሰኑት የታሪክ አጥኚዎች ግን በአፄ ምኒልክ ጊዜ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩ ባላንጣዎች ናቸው የሚል ድምዳሜ ነበር። በወያኔው አመፅ እነኚህ ባንዳዎች ለምን የኢትዮጵያ ንግስና ይመለሳል በማለት አፄ ሀይለስላሴን ይተቹ ነበሩ። በዚህም ግፊት ሀይለስላሴ ንፁሀን የኤርትራ ህዝብ በአመፁ ላይ አሉበት በማለት ከኢትዮጵያ ግዛት የመገንጠል ስልጣን ሰጧቸው። ባንዳዎቹም ንፁሀን የኤርትራ ህዝቦችን ፅንፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ክልል እንዲመሰርቱ አደረጉ። በ1972 እኤእ ባንዳዎቹ ፖለቲካል አሶሴሽንስ ኦፍ ትግራይ (ፓት) እና ትግራያን ዩኒቨርሲቲ ስቱደንት አሶሴሽን (ቱሳ) በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የአማፂያን ማህበር መሰረቱ። ከሁለቱ ውስጥ ቱሳ የተባለው ድርጅት የማርኪዝም አብዮታዊ ፅንፍ የተሞላው ሲሆን የደርግ መንግስትን ይቃወም ነበር። ቱሳ በደርግ መንግስት በመጀመሪያዎቹ ሰአት እጅግ ፈታኝ ስለነበረ ከኤርትራው ነፃነታዊ ግንባር ጋር ሽርክና ነበረው። የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ለኤርትራው ነፃነታዊው ግንባር በጦር ልምምድ ይተጋገዙ ስለነበረ ለደርግ መንግስት ውድቀት እጅና ጓንት ሆነው ሲሰሩ ነበር። በ1975 እኤእ ህውሀት በእስር አንድ የትግራይ ሽፍቶች ተመሰረተ። በአጭሩ እነመለስ ዜናዊ ከቡድኑ ጋር ተቀላቀሉ። በ1974 እስከ 1976 እኤአ በተደረገው የደርግ መንግስት የመጣል ሴራ ያቀዱት የትግራይ ህዝቦች ነፃነታዊ ግንባር፣ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር፣ የኤርትራ ነፃነታዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ና መሰሎች ትብብራቸው በመጨረሻው ሰአት አገረሸ። የኤርትራ ግንባር የሚፈልጉትን የትራይን ግንባር የትግራይ ህዝባዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ ነፃነታዊ ፓርቲ አንድ ላይ በመሆን ችላ ብለውታል በሚል ሰበብ ነበር። ይሀውም በኤርትራና በትግራይ ግንባር ያለውን መልካሙን ግንኙነት ሸረሸረና ወድ ግጭት ወሰዳቸው። በ1979 እኤአ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ስሙን "ህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ" ብለው በሁለተኛው ቀዳማዊ ኮንግረስ ላይ ሰየሙ። የደርግ መንግስት በ1983 እስከ 1985 የተከሰተውን ከፍተኛ ድርቅን መቋቋም ሲያቅተው ያሁኑ ህውሀት ችግሩን በደምብ ይፈቱት ነበር። ከዛን ጊዜ ጀምሮ የደርግ መንግስት ችግሩን መቆጣጠር ስላቃተው በአለም አቀፋዊ ማህበረሰብ ይተች ነበር። እንዲሁም ለህውሀት ጥሩ ዝናን እና ጥንካሬን አስገኝቷል።


==ዓላማ ==
==ዓላማ ==

እትም በ20:39, 20 ኦገስት 2021

ስም: ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ

ምህፃረ ቃል: ህውሀት

የተመሰረተበት ቀን: በ1975 እኤአ ወይም በ1967 እኢአ

ቅፅል ስም: ጁንታ

ርዕዮተ አለም: የብሄር ፌድራሊዝም፣ የብሄር ፅንፈኝነት፣ ፀረ ዲሞክራሲ፣ ፀረ አርበኝነት፣ ፀረ ኢትዮጵያዊነት፣ ፀረ አማራ፣ አምባገነን

ግብ: የኢትዮጵያን ህልውና አደጋ ላይ መጣል፣ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ላይ ማሸበር፣ የትግራይ ፅንፈኝነትን ለሁሉም ኢትዮጵያዊ በግድ ማስረፅ፣ አማራን ማጥፋት፣ የምዕራብያውንን ኢምፔርያሊዝምን በኢትዮጵያ ውስጥ ማስረፅ

ሊቀመንበር: ዶክተር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል

አሽቃባጭ ረዳት: ጌታቸው ረዳ

ሀይማኖት: ሰይጣኒዝም (በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ አስፍረውታል)

ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (ህውሃት) ወይም (TPLF፣ ጁንታ) ማለት የኢትዮጵያ አሸባሪ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም ፍትሀዊውን የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ በወንበዴ ስብስብ የተመሰረተ ነው።

ታሪክ

በኢትዮጵያ ውስጥ ህውሀት መወለድ የጀመረው ከጣሊያን ወረራ በኋላ ባለው አጭር አመፅ ነበር። አምፁም የመጀመሪያ ቀዳማይ ወያኔ በመባል የሚታወቀው በ1941–42 እኤአ ሲሆን ይህ አመፅ የተቀሰቀሰው የፋሽስት ጣልያን ርዕዮተ አለም በሚያራምዱ ባንዳዎች ነበሩ። እነኚ የትግራይ ህዝብን የሚውክሉ ወይም ከትግራይ ህዝብ የመጡ አልነበሩም። የተወሰኑት የታሪክ አጥኚዎች ግን በአፄ ምኒልክ ጊዜ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩ ባላንጣዎች ናቸው የሚል ድምዳሜ ነበር። በወያኔው አመፅ እነኚህ ባንዳዎች ለምን የኢትዮጵያ ንግስና ይመለሳል በማለት አፄ ሀይለስላሴን ይተቹ ነበሩ። በዚህም ግፊት ሀይለስላሴ ንፁሀን የኤርትራ ህዝብ በአመፁ ላይ አሉበት በማለት ከኢትዮጵያ ግዛት የመገንጠል ስልጣን ሰጧቸው። ባንዳዎቹም ንፁሀን የኤርትራ ህዝቦችን ፅንፈኛ በማድረግ የራሳቸውን ክልል እንዲመሰርቱ አደረጉ። በ1972 እኤእ ባንዳዎቹ ፖለቲካል አሶሴሽንስ ኦፍ ትግራይ (ፓት) እና ትግራያን ዩኒቨርሲቲ ስቱደንት አሶሴሽን (ቱሳ) በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የአማፂያን ማህበር መሰረቱ። ከሁለቱ ውስጥ ቱሳ የተባለው ድርጅት የማርኪዝም አብዮታዊ ፅንፍ የተሞላው ሲሆን የደርግ መንግስትን ይቃወም ነበር። ቱሳ በደርግ መንግስት በመጀመሪያዎቹ ሰአት እጅግ ፈታኝ ስለነበረ ከኤርትራው ነፃነታዊ ግንባር ጋር ሽርክና ነበረው። የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ለኤርትራው ነፃነታዊው ግንባር በጦር ልምምድ ይተጋገዙ ስለነበረ ለደርግ መንግስት ውድቀት እጅና ጓንት ሆነው ሲሰሩ ነበር። በ1975 እኤእ ህውሀት በእስር አንድ የትግራይ ሽፍቶች ተመሰረተ። በአጭሩ እነመለስ ዜናዊ ከቡድኑ ጋር ተቀላቀሉ። በ1974 እስከ 1976 እኤአ በተደረገው የደርግ መንግስት የመጣል ሴራ ያቀዱት የትግራይ ህዝቦች ነፃነታዊ ግንባር፣ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር፣ የኤርትራ ነፃነታዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ና መሰሎች ትብብራቸው በመጨረሻው ሰአት አገረሸ። የኤርትራ ግንባር የሚፈልጉትን የትራይን ግንባር የትግራይ ህዝባዊ ግንባር እና የኢትዮጵያ ህዝባዊ ነፃነታዊ ፓርቲ አንድ ላይ በመሆን ችላ ብለውታል በሚል ሰበብ ነበር። ይሀውም በኤርትራና በትግራይ ግንባር ያለውን መልካሙን ግንኙነት ሸረሸረና ወድ ግጭት ወሰዳቸው። በ1979 እኤአ የትግራይ ነፃነታዊ ግንባር ስሙን "ህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ" ብለው በሁለተኛው ቀዳማዊ ኮንግረስ ላይ ሰየሙ። የደርግ መንግስት በ1983 እስከ 1985 የተከሰተውን ከፍተኛ ድርቅን መቋቋም ሲያቅተው ያሁኑ ህውሀት ችግሩን በደምብ ይፈቱት ነበር። ከዛን ጊዜ ጀምሮ የደርግ መንግስት ችግሩን መቆጣጠር ስላቃተው በአለም አቀፋዊ ማህበረሰብ ይተች ነበር። እንዲሁም ለህውሀት ጥሩ ዝናን እና ጥንካሬን አስገኝቷል።

ዓላማ

የሕውሀት አላማ የትግራይን ህዝብ ፅንፈኛ በማድረግ የትግራይ ህዝብን እንዲጠሉ ማድረግ፣ በመቀጠልም የትግራይ ህዝብ ከሌሎቹ ብሄሮች እንዲለዩ ኢትዮጵያን እንዲጠሉ ማድረግ ነው። ህውሀት በአጭሩ የኢትዮጵያ ሉአላዊነትን እና ክብርን ለጠላት አሳልፎ የሚሰጥ ባንዳ ነው። የህውሀት መጨርሻ አላማው በኢትዮጵያ ስር ሆኖ ኢትዮጵያን ማንገላታትና ማጥፋት ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ የማትጠፋ፣ የማትደመሰስ ትልቅ ሀገር ናት። ህውሀት በ1995 እኤእ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰይጣኒዝምን አርማ በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ በኮከብ ምልክት አስፍሯል። ኮከቡም የሚያመለክተው ኢትዮጵያ ሰይጣን ስለውደዳት ያተረማምሳታል የሚል ሟርት ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ እግዚአብሔርን ከድሮ ጀምሮ ስለምታመልክ ሰይጣን አይጠጋትም። ኮከቡም ህውሀት ከቸርች ኦፍ ሰይጣን እንደመጡም ያረጋግጣል።

ተፈፀመ 19/03/2013