ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Added links
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
 
መስመር፡ 4፦ መስመር፡ 4፦
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
|image=[[ስዕል:ፀሎተ ሐሙስ.jpeg]]
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1>
<p><span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span>
}}</center>
}}</center>
፲፰ ፤ ይልቁንም በዚች ቦታ ስለሞቱ አንቺ ስለነርሱ ተግተሽ አማልጂ ነፍሳቸውን ዕረፍት ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ።
፲፰ ፤ ይልቁንም በዚች ቦታ ስለሞቱ አንቺ ስለነርሱ ተግተሽ አማልጂ ነፍሳቸውን ዕረፍት ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ።

በ06:59, 12 ኦክቶበር 2021 የታተመው ያሁኑኑ እትም

የማርያም ቅዳሴ ገፅ፬

ዘቅዱስ ሕርያቆስ

፲፰ ፤ ይልቁንም በዚች ቦታ ስለሞቱ አንቺ ስለነርሱ ተግተሽ አማልጂ ነፍሳቸውን ዕረፍት ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ።
፲፱ ፤ የድል ነሺዎች የሰማዕታት ቦታ በተባለ ሁሉ ዘንድ በብሩካን ጻድቃን ቦታና በትጉሀን መላእክት ቦታ በቦታው ሁሉ ዘንድ አንቺ ርስት ነሽ ስምሽም በእግዚአብሔር ዘንድ የሠለጠነ ነው ።
፳ ፤ የተቀመጣችሁ ተነሡ
፳፩ ፤ እግዚአብሔርን በመፍራት እንነሣ ምስጋናን የተመላች እርስዋን ከፍ ከፍ እናደርጋት ዘንድ እንዲህም እያልን እናመሰግናት ዘንድ ጸጋን የተሞላሽ ሆይ የደስታ መፍሰሻ ሆይ ዓይኖቻቸው ብዙዎች ከሆኑ ከኪሩቤል ክንፎቻቹው ስድስት ከሚሆኑ ከሱራፌል ይልቅ የሚበልጥ የመልክ ግርማ አለሽ ።
፳፪ ፤ ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ ።
፳፫ ፤ እግዚአብሔር አብ በሰማይ ሆኖ ምሥራቅንና ምዕራብን ሰሜንና ደቡብን ዳርቻዎችንም ሁሉ በእውነት ተመለከተ ተነፈሰ አሻተተም እንድ አንቺ ያለ አላገኘም ። የአንቺን መዓዛ ወደደ ደም ግባትሽንም ወደደ ። የሚወደውን ልጁን ወደ አንቺ ሰደደ ።