ከ«የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Added links Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit |
||
መስመር፡ 4፦ | መስመር፡ 4፦ | ||
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]] |
|image=[[ስዕል:ሥጋወ ደሙ.jpeg]] |
||
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
[[File:Livre.png|88px]]</div></h1> |
||
|data1=<span style=color:blue>ዘቅዱስ ሕርያቆስ</span> |
|||
}}</center> |
}}</center> |
||
<br>፴፯ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ። |
<br>፴፯ ፤ <span style=color:red>ድንግል ሆይ </span>በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ። |
በ07:02, 12 ኦክቶበር 2021 የታተመው ያሁኑኑ እትም
የማርያም ቅዳሴ ገፅ ፯ | |
---|---|
ዘቅዱስ ሕርያቆስ |
፴፯ ፤ ድንግል ሆይ በኃጢያት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ ።
፴፰ ፤ ድንግል ሆይ
አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ ።
፴፱ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለሽም ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ ።
፵ ፤ ድንግል ሆይ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ ።
፵፩ ፤ ድንግል ሆይ ከአንቺ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች እድፍ የምታውቂ አይደለሽም በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ ።
፵፪ ፤ ድንግል ሆይ የሚያታልሉ ጎልማሶች ያረጋጉሽ አይደለሽም የሰማይ መላእክት ጎበኙሽ እንጂ ። እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ ።
፵፫ ፤ ድንግል ሆይ ለዮሴፍ የታጨሽ ለመገናኘት አይደለም ንጹሕ ሆኖ ሊጠብቅሽ ነው እንጂ ። እንዲሁ ስለሆነ ።
፵፬ ፤ እርሱ ቅሉ እግዚአብሔር አብ ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ ። መንፈስ ቅዱስ በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድልሻል አለሽ ።