ከ«ጳውሎስ ኞኞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
foto added |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
||
[[Image:Paulos_GnoGno.jpg]] |
[[Image:Paulos_GnoGno.jpg|thumb|300px|አቶ ጳውሎስ ኞኞ]] |
||
አቶ ጳውሎስ "የጌታችው ሚስቶች" በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ "ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ "አሳታሚውን እገሌ" ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።" ብለዋል |
|||
==ጥቅስ== |
|||
ስለጸሐፊነት ባህሪያቸው ደግሞ ሲጽፉ፦ " "ይምሰል አይምሰል የጠይብ እጅ ከከሰል" እንደሚባለው እጄ እንደልማድ ሆኖበት መሞጫጨርን ይወዳል፡ ያን ሟጫራዬን ደግሜ ካነበብኩ ቀድጄ መጣል ነው፤ ይሰለቸኛል፡ እጠለዋለሁ፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ በማርቀቅ የጻፍኳትን እንድትታተም እፈርድባታለሁ። ምናልባት አባጣ ጎባጣ ሆኖ አላስኬድ የሚል ገደላገደል ቢያጋጥማችሁ በደምዳሜ እመር እያላችሁ አላፉት።" <references/>የጳውሎስ ኞኞ ስብስብ ሥራዎች፦ "ድብልቅልቅ" 2000 ዓ.ም. |
|||
[[Category:ጸሓፊዎች]] |
[[Category:ጸሓፊዎች]] |
እትም በ22:16, 18 ማርች 2008
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
አቶ ጳውሎስ "የጌታችው ሚስቶች" በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ "ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል። ስሜን ሳይሰርዝ "አሳታሚውን እገሌ" ብሎ ማንም ኢትዮጵያዊ ከፈለገ እንዲያራባት የደራሲነት መብቴን ልቅቄአለሁ፡ አሳታሚው የግሉን የመግቢያ ሐተታ በስሙ ቢጽፍ እኔም ሆንኩ ወራሼ አንቃወምም።" ብለዋል
ጥቅስ
ስለጸሐፊነት ባህሪያቸው ደግሞ ሲጽፉ፦ " "ይምሰል አይምሰል የጠይብ እጅ ከከሰል" እንደሚባለው እጄ እንደልማድ ሆኖበት መሞጫጨርን ይወዳል፡ ያን ሟጫራዬን ደግሜ ካነበብኩ ቀድጄ መጣል ነው፤ ይሰለቸኛል፡ እጠለዋለሁ፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ በማርቀቅ የጻፍኳትን እንድትታተም እፈርድባታለሁ። ምናልባት አባጣ ጎባጣ ሆኖ አላስኬድ የሚል ገደላገደል ቢያጋጥማችሁ በደምዳሜ እመር እያላችሁ አላፉት።" የጳውሎስ ኞኞ ስብስብ ሥራዎች፦ "ድብልቅልቅ" 2000 ዓ.ም.