ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg|thumb|right]]ደራሲ '''ሀዲስ |
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg|thumb|right]]ደራሲ '''ሀዲስ ዓለማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] ወረዳ በእንዶር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ[[ጥቅምት 5]] ቀን [[1903]] ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ። |
||
በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ [[ |
በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ [[እምሩ ኃይለ ሥላሴ]] ጋር ተልከው ለሰባት ዓመት በ[[ፖንዞ ደሴት]]ና በ[[ሊፓሪ ደሴት]] ታስረው ቆይተዋል። |
||
ከዚያም |
ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ[[1935]] ዓ.ም. ሲያመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል። |
||
*[[1936]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ |
*[[1936]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ |
||
መስመር፡ 9፦ | መስመር፡ 9፦ | ||
*1938 - በ International Telecommunications Conference [[አትላንቲክ ከተማ]]፣ [[ኒው ጄርዚ]] ወኪል |
*1938 - በ International Telecommunications Conference [[አትላንቲክ ከተማ]]፣ [[ኒው ጄርዚ]] ወኪል |
||
*1938-[[1942]] - በተባባሪ መንግሥታት ቢሮ ኒው ዮርክ ሠራተኛ |
*1938-[[1942]] - በተባባሪ መንግሥታት ቢሮ ኒው ዮርክ ሠራተኛ |
||
*1942-[[1948]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዳይረክተርና |
*1942-[[1948]] - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዳይረክተርና ምክትል |
||
*1948-[[1952]] - |
*1948-[[1952]] - [[የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት]] የኢትዮጵያ አምባሰደር |
||
*1952 - የትምህርት ሚኒስትር |
*1952 - የትምህርት ሚኒስትር |
||
*1952-[[1957]] - የኢትዮጵያ አምባሰደር ወደ [[እንግሊዝ]]ና [[ሆላንድ]] |
*1952-[[1957]] - የኢትዮጵያ አምባሰደር ወደ [[እንግሊዝ]]ና [[ሆላንድ]] |
||
መስመር፡ 16፦ | መስመር፡ 16፦ | ||
*[[1960]]-[[1966]] - ሴናቶር |
*[[1960]]-[[1966]] - ሴናቶር |
||
ሃዲስ ዓለማየሁ በርካታ የስነጽሑፍ ሥራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ሥራቸው '''[[ፍቅር እስከ መቃብር]]''' ([[1958]]) በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ[[1970]] [[ወንጀለኛው ዳኛ]] በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን [[የልም እዣት]] የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል። |
|||
ከዚህ ባሻገር: |
ከዚህ ባሻገር: |
||
መስመር፡ 23፦ | መስመር፡ 23፦ | ||
*[[ተረት ተረት የመሰረት]] |
*[[ተረት ተረት የመሰረት]] |
||
*[[ትዝታ]] |
*[[ትዝታ]] |
||
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ |
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ሥራዎች ባለቤት ናቸው። |
||
ሃዲስ ዓለማየሁ በ[[ኅዳር 26]] ቀን [[1996]] ዓ.ም. በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። |
|||
==ዋቢ መጻሕፍት== |
==ዋቢ መጻሕፍት== |
እትም በ16:56, 26 ማርች 2008
ደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በደብረ ማርቆስ ወረዳ በእንዶር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በጥቅምት 5 ቀን 1903 ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ።
በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ጋር ተልከው ለሰባት ዓመት በፖንዞ ደሴትና በሊፓሪ ደሴት ታስረው ቆይተዋል።
ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ1935 ዓ.ም. ሲያመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።
- 1936 - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኛ
- 1937-1938 - የኢትዮጵያ ቆንሱል በኢየሩሳሌም
- 1938 - በ International Telecommunications Conference አትላንቲክ ከተማ፣ ኒው ጄርዚ ወኪል
- 1938-1942 - በተባባሪ መንግሥታት ቢሮ ኒው ዮርክ ሠራተኛ
- 1942-1948 - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዳይረክተርና ምክትል
- 1948-1952 - የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሰደር
- 1952 - የትምህርት ሚኒስትር
- 1952-1957 - የኢትዮጵያ አምባሰደር ወደ እንግሊዝና ሆላንድ
- 1957-1958 - የልማት ሚኒስትር
- 1960-1966 - ሴናቶር
ሃዲስ ዓለማየሁ በርካታ የስነጽሑፍ ሥራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ሥራቸው ፍቅር እስከ መቃብር (1958) በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ1970 ወንጀለኛው ዳኛ በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።
ከዚህ ባሻገር:
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ሥራዎች ባለቤት ናቸው።
ሃዲስ ዓለማየሁ በኅዳር 26 ቀን 1996 ዓ.ም. በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ዋቢ መጻሕፍት
Historical Dictionary of Ethiopia