ኦሪት ዘኊልቊ

ከውክፔዲያ

ኦሪት ዘኊልቊመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና በኦሪት አራተኛው መጽሐፍ ነው። ሙሴ እብራውያንን ከሲና ልሳነ ምድር እስከ ከነዓን ጠረፍ ድረስ ሲመራቸው ይተርካል። በዚህ ውስጥ ያሉት ሕግጋት ወይም ትአዛዛት በሕገ ሙሴ ውስጥ ይቆጠራሉ።

: