ሎዛ አበራ
ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።[1]
References[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ^ "ብሄራዊ ቡድኖቹ ከፌደሬሽኑ ውጭ በሽልማት መበረታታት አለባቸው". addisadmassnews.com.
ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።[1]