ሎዛ አበራ
Appearance

ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።[1]
- ↑ "ብሄራዊ ቡድኖቹ ከፌደሬሽኑ ውጭ በሽልማት መበረታታት አለባቸው". addisadmassnews.com. Archived from the original on 2025-02-21. በ2016-09-28 የተወሰደ.
፦
[[መደብ:የትውልድ ቀን አ
ልተገለጸም (የህይወት ታሪክ)]]