Jump to content

ሎዛ አበራ

ከውክፔዲያ
ሎዛ አበራ

ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች። የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።[1]

  1. "ብሄራዊ ቡድኖቹ ከፌደሬሽኑ ውጭ በሽልማት መበረታታት አለባቸው". addisadmassnews.com. Archived from the original on 2025-02-21. በ2016-09-28 የተወሰደ.

[[መደብ:የትውልድ ቀን አ

ልተገለጸም (የህይወት ታሪክ)]]

መለጠፊያ:Ethiopia-footy-bio-stub