Jump to content

መቀሌ 70 እንደርታ FC

ከውክፔዲያ

መቀሌ 70 እንደርታ FC (ትግርኛ : መ ከለሌ 70 እንደርታ ) በመቀሌ ኢትዮጵያ የሚገኝ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆኑ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ከፍተኛ ዲቪዚዮን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ይጫወታሉ። ክለቡ ከ2016-17 የውድድር ዘመን መጠናቀቅ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉ ይታወሳል። [1] በ2018/19 የውድ ድር ዘመን መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ [2] ሻምፒዮን በመሆን በ2019 የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ቢያደርግም በአንደኛው ዙር ውድድር ቀርቷል። [3]

በአሁኑ ወቅት ክለቡ በ2019/2020 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ Archived ጃንዩዌሪ 27, 2021 at the Wayback Machine ግንባር ቀደም ቡድን ነው።

  1. Tolesa, Dawit (July 22, 2017). "Jimma, Mekele, Welwalo earn EPL promotion". The Reporter Ethiopia. http://www.thereporterethiopia.com/content/jimma-mekele-welwalo-earn-epl-promotion.
  2. Berhanu, Markos (2019-07-07). "Mekelle 70 Enderta Wins Ethiopian Premier League Championship" (በen-US).
  3. Berhanu, Markos (2019-08-25). "CAf Champions League: Mekelle 70 Enderta held to a draw by Cano Sport" (በen-US).