Jump to content

መቅደላ ወረዳ

ከውክፔዲያ

መቅደላ ወረዳዋ የተመሰረተችው በ1985 ዓ.ም ሲሆን ከዞኑ ርዕሰ ከተማ ደሴ በ153 ኪ/ሜ ርቀት ላይ በ519000 የኬክሮስ መስመርና በ28'00" የኬንትሮስ መስመሮች መልክአምድራዊ አቀማመጥ ትገኛለች ፡፡ 29 የገጠር ቀበሌዎችና 2 የከተማ ቀበሌ በጥቅሉ 31 ቀበሌዎች አሏት፡፡ የወረዳው አዋሳኞችን በተመለከተ፡- በስተሰሜን የሰሜን ወሎ/ ደላንታ ወረዳ/ በስተሰሜን ምስራቅ የተንታ ወረዳ በስተደቡብ የለጋምቦ ወረዳና በተወሰነ የሣይንት ወረዳ በስተምዕራብ የሣይንት ወረዳ እና በተወሰነ ደ/ ጐንደር አዋሣኞች ናቸው፡፡ ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)