መቅደላ ወረዳ
Appearance
መቅደላ ወረዳዋ የተመሰረተችው በ1985 ዓ.ም ሲሆን ከዞኑ ርዕሰ ከተማ ደሴ በ153 ኪ/ሜ ርቀት ላይ በ519000 የኬክሮስ መስመርና በ28'00" የኬንትሮስ መስመሮች መልክአምድራዊ አቀማመጥ ትገኛለች ፡፡ 29 የገጠር ቀበሌዎችና 2 የከተማ ቀበሌ በጥቅሉ 31 ቀበሌዎች አሏት፡፡ የወረዳው አዋሳኞችን በተመለከተ፡- በስተሰሜን የሰሜን ወሎ/ ደላንታ ወረዳ/ በስተሰሜን ምስራቅ የተንታ ወረዳ በስተደቡብ የለጋምቦ ወረዳና በተወሰነ የሣይንት ወረዳ በስተምዕራብ የሣይንት ወረዳ እና በተወሰነ ደ/ ጐንደር አዋሣኞች ናቸው፡፡ ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |