Jump to content

መካነ ሰላም

ከውክፔዲያ

መካነሰላም ከተማ የተኮቆረቆረችው ሓምሌ 5 1941 ነዉ ። ከተማ አስተዳደር ስያሜ ያገኘችዉ መጋቢት 2002 ዓም ነው ። መካነሰላም ከተማ አስተዳደር የሚያዋስኗት በሰሜን የቦረና ወረዳ 06 እና 07 ቀበሌ በደቡብ የቦረና ወረዳ 02 እና 03 ቀበሌ በምስራቅ የቦረዳ ወንዝና የቦረና ወረዳ 026 ቀበሌ በምዕራብ የቦረና ወረዳ 08 ቀበሌ እና የለገዳባ ወንዝ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ ቀበሌዎች ብዛት 5 ናቸው ።