Jump to content

መደብ ውይይት:የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች

Page contents not supported in other languages.
ርዕስ ጨምር
ከውክፔዲያ

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ብዛት እና የቅበላ አቅም አሁን ካለው የተማሪ ቁጥር አንጻር

[ኮድ አርም]

በኢትዮጵያ ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ቢኖሩም ካላቸው  የቅበላ አቅም በታች አነስተኛ የተማሪ ቁጥር ተቀብለው እያስተማሩ ይገኛሉ ለምን?

በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ ዲፓርትመንቶች ባለመመረጣቸው ምክኒያት ምንም ተማሪ የላቸውም ምን ትላላችሁ?

በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ ተመራማሪዎች ፕሮጀክት ያዘጋጃሉ፣ምርምር ይጽፋሉ ያሳትማሉ ከውጭ ድጋፍ ያገኛሉ የሀገራቸውን ኢኮኒሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ባህላዊ ችግሮችን ግን መቅረፍ አልቻሉም ጥናቶቹ፣ፕሮጀክቶቹ ፣የህትመት ሥራዎቹ ያሉበት ቦታ እና ተጠቃሚ /ቸግሩ/ባለጉዳዩ ያሉበት ቦታ "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ" ያስብላሉ ምን ይሻላል ትላላችሁ?

~2025-36795-70 (talk) 14:25, 27 ኖቬምበር 2025 (UTC)Reply