ሚያዝያ ፲፫

ከውክፔዲያ

ሚያዝያ ፲፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፪ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፹፩ ዓ/ም - መቶ ሺ ተማሪዎች በቤይጂንግ ከተማ ‘ቲያናንመን’ አደባባይ ላይ የቻይናን የፖለቲካ ሥርዓት በመቃወም የሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።


ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ