Jump to content

ምስራ ጎጃም

ከውክፔዲያ

ምስራቅ ጐጃም ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ምስራቅ ጎጃም ዞን በጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ የሚገኝ ዞን ነው። ¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደብረ ማርቆስ

¤ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት፡ 249 ኪ.ሜ

¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 16

¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 4

o ደብረ ማርቆ

o ሞጣ

o ቢቸና

o ደጀን

¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 424

o የገጠር፡- 388

o የከተማ፡- 36

¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,152,671

  • ወንድ 1,066,094
  • ሴት 1,086,577

¤ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ

1 ባሶሊበን የጁቤ

2 ማቻከል አማኑኤል

3 እነማይ ቢቸና

4 ደባይጥላት ግን ቁይ

5 ደጀን ዙሪያ ደጀን

6 እናርጅና እናውጋ ደብረ ወርቅ

7 ሁለት እጁ እነሴ ሞጣ

8 ቢቡኝ ድጓፅዮን

9 አዋበል ሉማሜ

10 እነብሴ ሳር ምድር መርጡ ለማሪያም

11 ጐዛምን ደብረ ማርቆስ

12 ስናን ረቡዕ ገበያ

13 አነደድ አምበር

14 ሸበል በረንታ የዕድ ውኃ

15 ጐንቻሲሶ እነብሴ ግንደ ወይን

16 ደብረ ኤልያስ ደብረ ኤልያስ

17 ሰዴ ሰዴ