ሰሜን ሸዋ
Appearance
(ከሰሜን ሸዋ ዞን የተዛወረ)
ሰሜን ሸዋ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 12 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደብረ ብርሃን ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ ፣ ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል። ዞኑ በ 23 ወረዳዎች የተዋቀረ ነው።
¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደብረ ብርሃን
¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 23
¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 5
o ደብረ ብርሃን
o ሸዋ ሮቢት
o -
o -
o -
o -
¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 436
- የገጠር፡- 388
- የከተማ፡- 58
¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,011,197
- ወንድ 1,015,928
- ሴት 995,269
የሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።
| ተ.ቁ | ወረዳ | የሕዝብ ቁጥር | ዋና ከተማ | የህዝብ |
|---|---|---|---|---|
| - | ሰሜን ሸዋ ዞን | 2,011,197 | ||
| 1 | ሚዳ ወረም | 102,000 | ||
| ሬማ | 4,627
* መራኛ - 4,036 | |||
| 2 | መርሀቤቴ | 138,211 | ||
| አለም ከተማ | 12,800
* ፊጥራ - 3,316 | |||
| 3 | እንሳሮ | 63,154 | ||
| ለሚ | 3,888 | |||
| 4 | ሞረትና ጅሩ | 101,447 | ||
| እነዋሪት | 8,328
* ጅሁር - 2,751 | |||
| 5 | መንዝ ጌራ ምድር | 131,403 | ||
| መሀል ሜዳ | 13,586 | |||
| 6 | ግሼ | 66,669 | ||
| ራቤል | 3,409 | |||
| 7 | አንፆኪያና ገምዛ | 87,073 | ||
| መኮይ | 8,135
* መጀቴ - 7,286 | |||
| 8 | ኤፍራታና ግድም | 121,308 | ||
| ካራቆሬ | 4,523
* አጣዩ - 14,304 | |||
| 9 | መንዝ ማማ ምድር | 92,658 | ||
| ሞላሌ | 8,004 | |||
| 10 | ጣርማበር | 92,537 | ||
| መዘዞ | 2,000
* ደብረ ሲና - 10,662 | |||
| 11 | ሞጃና ዋደራ | 75,394 | ||
| ሰላድንጋይ | 3,044 |
| ||
| 12 | ቀወት | 130,145 | ||
| ሸዋ ሮቢት | 21,599 | |||
| 13 | አንጎለላ ጠራና አሳግርት | 89,533 | ||
| ጫጫ | 5,287
* ኮቱ - 1,650 | |||
| 14 | አሳገርት | 52,281 | ||
| ጊናገር | 1,571 | |||
| 15 | አንኮበር | 83,057 | ||
| አልዩ አምባ | 2,373
* ጎረብላ - 3,038 | |||
| 16 | አገረ ማርያምና ከሰም | 59,810 | ||
| ሾላ ገበያ | 2,687 | |||
| 17 | በረሃት | 38,089 | ||
| መተህ ቢላ | 4,889 | |||
| 18 | ምንጃርና ሸንኮር | 140,639 | ||
| ባልጪ | 2,487
* አረርቲ - 12,552 | |||
| 19 | ባሶና ወራና | 130,403 | ||
| ጉዶ በርት | 1,499 | |||
| 20 | ደብረ ብርሃን | 80,158 | ||
| ደብረ ብርሃን | 80,167 | |||
| 21 | መንዝ ቀያ ገብርኤል | 50,168 | ||
| ዘመሮ | 3,223 | |||
| 22 | መንዝ ለላሎ ምድር | 18,638 | ||
| -- | -- | |||
| 23 | ሳያ ድብርና ዋዩ | 66,422 | ||
| ደነባ | 5,558 |
¤ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ ህዝብ ቁጥር
- ሚዳ ወረም 51,206 + 50,794 = 102,000 ~ ሬማ 2,224 + 2,403 =4,627
- መርሀቤቴ 69,892 + 68,319 = 138,211 ~ አለም ከተማ 6,368 + 6,434 = 12,800
- እንሳሮ 32,409 + 30,745 = 63,154 ~ ለሚ 1,826 + 2,062 = 3,888
- ሞረትና ጅሩ 51,949 + 49,498=101,447 ~ እነዋሪት 4,194 + 4,134= 8,328
- መንዝ ጌራ ምድር 64,156 + 67,247 = 131,403 ~ መሀል ሜዳ 6,558+7,028=13,586
- ግሼ 33,005+33,664=66,669 ~ ራቤል 1,767+1,642=3,409
- አንፆኪያና ገምዛ 43,280+43,793=87,073 ~ መኮይ 3,993+4,142=8,135
- ኤፍራታና ግድም 61,119+60,189=121,308 ~ ካራቆሬ 2,147+2,376=4,523
- መንዝ ማማ ምድር 45,816+46,842=92,658 ~ ሞላሌ 3,885+4,119=8,004
- ጣርማበር 46,839+45,698=92,537 ~ መዘዞ 893+1,107=2,000
- ሞጃና ዋደራ 38,073+37,321=75,394 ~ ሰላድንጋይ 1,496+1,548=3,044
- ቀወት 66,962+63,183=130,145 ~ ሸዋ ሮቢት 10,906+10,693=21,599
- አንጎለላና ጠራ 45,462+44,071=89,533 ~ ጫጫ 2,476+2,811=5,287
- አሳግርት 26,667+25,614=52,281 ~ ጊናገር 793+778=1,571
- አንኮበር 42,080+40,977=83,057 ~ አልዩ አምባ 1,143+1,230=2,373
- ሃገረ ማርያምና ከሰም 30,742+29,068=59,810 ~ ሾላ ገበያ 1,354+1,333=2,687
- በረሃት 19,320+18,769=38,089 ~ መተተህ ቢላ 2,378+2,511=4,889
- ምንጃርና ሽንኮራ 72,973+67,666=140,639 ~ ባልጪ 1,233+1,254=2,487
- ባሶና 66,765+63,638=130,403 ~ ጉዶ በርት 696+803=1,499
- ደብረ ብርሃን 38,914+41,244=80,158 ~ ደብረ ብረሃን 38,919+41,248=80,167
- መንዝ ቀያ ገብርኤል 24,927+25,241=50,168 ~ ዘመሮ 1,607+1,616=3,223
- መንዝ ለላሎ ምድር 9,307+9,331=18,638 ~
- ሳያ ድብርና ዋዩ 34,065+32,357=66,422 ~ ደነባ 2,731+2,827=5,558
እነዚህ ወረዳዎች እና የወረዳ ዋና ከተሞች ናቸው።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |