Jump to content

ሰሜን ሸዋ

ከውክፔዲያ
(ከሰሜን ሸዋ ዞን የተዛወረ)

ሰሜን ሸዋ ዞንአማራ ክልል ከሚገኙት 12 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደብረ ብርሃን ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል። ዞኑ በ 23 ወረዳዎች የተዋቀረ ነው።

ሰሜን ሸዋ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደብረ ብርሃን

¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 23

¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 5

o ደብረ ብርሃን

o ሸዋ ሮቢት

o -

o -

o -

o -

¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 436

  • የገጠር፡- 388
  • የከተማ፡- 58

¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,011,197

  • ወንድ 1,015,928
  • ሴት 995,269

የሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።

ተ.ቁወረዳየሕዝብ ቁጥርዋና ከተማየህዝብ
- ሰሜን ሸዋ ዞን2,011,197
1 ሚዳ ወረም102,000
ሬማ4,627
* መራኛ - 4,036
2 መርሀቤቴ138,211
አለም ከተማ12,800
* ፊጥራ - 3,316
3 እንሳሮ63,154
ለሚ3,888
4 ሞረትና ጅሩ101,447
እነዋሪት8,328
* ጅሁር - 2,751
5 መንዝ ጌራ ምድር131,403
መሀል ሜዳ13,586
6 ግሼ66,669
ራቤል3,409
7 አንፆኪያና ገምዛ87,073
መኮይ8,135
* መጀቴ  - 7,286
8 ኤፍራታና ግድም121,308
ካራቆሬ4,523
* አጣዩ - 14,304
9 መንዝ ማማ ምድር92,658
ሞላሌ8,004
10 ጣርማበር92,537
መዘዞ2,000
* ደብረ ሲና - 10,662
11 ሞጃና ዋደራ75,394
ሰላድንጋይ3,044
12 ቀወት130,145
ሸዋ ሮቢት21,599
13 አንጎለላ ጠራና አሳግርት89,533
ጫጫ5,287
* ኮቱ  - 1,650
14 አሳገርት52,281
ጊናገር1,571
15 አንኮበር83,057
አልዩ አምባ2,373
* ጎረብላ - 3,038
16 አገረ ማርያምና ከሰም59,810
ሾላ ገበያ2,687
17 በረሃት38,089
መተህ ቢላ4,889
18 ምንጃርና ሸንኮር140,639
ባልጪ2,487
* አረርቲ - 12,552
19 ባሶና ወራና130,403
ጉዶ በርት1,499
20 ደብረ ብርሃን80,158
ደብረ ብርሃን80,167
21 መንዝ ቀያ ገብርኤል50,168
ዘመሮ3,223
22 መንዝ ለላሎ ምድር18,638
----
23 ሳያ ድብርና ዋዩ66,422
ደነባ5,558

¤ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ ህዝብ ቁጥር

  1. ሚዳ ወረም 51,206 + 50,794 = 102,000 ~ ሬማ 2,224 + 2,403 =4,627
  2. መርሀቤቴ 69,892 + 68,319 = 138,211 ~ አለም ከተማ 6,368 + 6,434 = 12,800
  3. እንሳሮ 32,409 + 30,745 = 63,154 ~ ለሚ 1,826 + 2,062 = 3,888
  4. ሞረትና ጅሩ 51,949 + 49,498=101,447 ~ እነዋሪት 4,194 + 4,134= 8,328
  5. መንዝ ጌራ ምድር 64,156 + 67,247 = 131,403 ~ መሀል ሜዳ 6,558+7,028=13,586
  6. ግሼ 33,005+33,664=66,669 ~ ራቤል 1,767+1,642=3,409
  7. አንፆኪያና ገምዛ 43,280+43,793=87,073 ~ መኮይ 3,993+4,142=8,135
  8. ኤፍራታና ግድም 61,119+60,189=121,308 ~ ካራቆሬ 2,147+2,376=4,523
  9. መንዝ ማማ ምድር 45,816+46,842=92,658 ~ ሞላሌ 3,885+4,119=8,004
  10. ጣርማበር 46,839+45,698=92,537 ~ መዘዞ 893+1,107=2,000
  11. ሞጃና ዋደራ 38,073+37,321=75,394 ~ ሰላድንጋይ 1,496+1,548=3,044
  12. ቀወት 66,962+63,183=130,145 ~ ሸዋ ሮቢት 10,906+10,693=21,599
  1. አንጎለላና ጠራ 45,462+44,071=89,533 ~ ጫጫ 2,476+2,811=5,287
  2. አሳግርት 26,667+25,614=52,281 ~ ጊናገር 793+778=1,571
  3. አንኮበር 42,080+40,977=83,057 ~ አልዩ አምባ 1,143+1,230=2,373
  4. ሃገረ ማርያምና ከሰም 30,742+29,068=59,810 ~ ሾላ ገበያ 1,354+1,333=2,687
  5. በረሃት 19,320+18,769=38,089 ~ መተተህ ቢላ 2,378+2,511=4,889
  6. ምንጃርና ሽንኮራ 72,973+67,666=140,639 ~ ባልጪ 1,233+1,254=2,487
  7. ባሶና 66,765+63,638=130,403 ~ ጉዶ በርት 696+803=1,499
  8. ደብረ ብርሃን 38,914+41,244=80,158 ~ ደብረ ብረሃን 38,919+41,248=80,167
  9. መንዝ ቀያ ገብርኤል 24,927+25,241=50,168 ~ ዘመሮ 1,607+1,616=3,223
  10. መንዝ ለላሎ ምድር 9,307+9,331=18,638 ~
  11. ሳያ ድብርና ዋዩ 34,065+32,357=66,422 ~ ደነባ 2,731+2,827=5,558

እነዚህ ወረዳዎች እና የወረዳ ዋና ከተሞች ናቸው።