ቃለ ዐዋዲ
Appearance
የቅድስት ቤተ ክርስትያንን አንድነትና አስተዳደር ለማጠናከር ለአራተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የወጣ[1]
የስበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ደንብ
- ^ የኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርዝትያን ሲኖዶስ፣ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተዘጋጀውን ቃለ ዓዋዲ ምርህ።
ቃለ ዓዋዲ የተባለው መጽሐፍ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ድረስ ያለውን አስተዳደራዊ መዋቅር ያካተተ የሕግ መጽሐፍ ነው፡፡ በዚህም ብቻ ሳይወሰን ከምእመናን ጀምሮ እስከ ካህናት ድረስ ያሉትን የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች መብትና ግዴታ በውሉ የሚያስገነዝብ መመሪያም ነው፡፡[1]
- ^ በእኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ስንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ