Jump to content

በከር ሻሌ

ከውክፔዲያ

በከር ሻሌ ከ 2014 ዓም ጀምሮ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ናቸው። በ2013 ዓም በከር የኢኒስቲቱዩት ኦፍ ስትራተጂክ አፌርስ ዳይሬክተር ጀነራል ሆነው አገልግለዋል። በ ጥቅምት 2014 ዓም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በከርን የ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ቴክኒካዊ አስተዳደር ሆነው ሾመዋቸዋል።[1]

  1. ^ https://www.fanamc.com/english/pm-abiy-ahmed-appoints-officials-to-various-high-level-federal-positions/