በከር ሻሌ
Appearance
በከር ሻሌ ከ 2014 ዓም ጀምሮ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ናቸው። በ2013 ዓም በከር የኢኒስቲቱዩት ኦፍ ስትራተጂክ አፌርስ ዳይሬክተር ጀነራል ሆነው አገልግለዋል። በ ጥቅምት 2014 ዓም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በከርን የ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ቴክኒካዊ አስተዳደር ሆነው ሾመዋቸዋል።[1]
በከር ሻሌ ከ 2014 ዓም ጀምሮ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ናቸው። በ2013 ዓም በከር የኢኒስቲቱዩት ኦፍ ስትራተጂክ አፌርስ ዳይሬክተር ጀነራል ሆነው አገልግለዋል። በ ጥቅምት 2014 ዓም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በከርን የ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ቴክኒካዊ አስተዳደር ሆነው ሾመዋቸዋል።[1]