Jump to content

ባህር ዳር ልዩ ዞን

ከውክፔዲያ

ባህር ዳር ልዩ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ባህር ዳር ልዩ ዞን በስተደቡብ ምእራብ ጎጃም ዞን፣ በሰተምዕራብ ምእራብ ጎጃም ዞን፣ በስተሰሜን ጣና ሀይቅ እና በስተምስራቅ ደቡብ ጎንደር ያዋስኑታል። በ3 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ባህር ዳር ከተማ በባህር ዳር ልዩ ዞን የሚገኝ ከተማ ሲኾን የባህር ዳር ልዩ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።

ባህር ዳር ልዩ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ባህር ዳር

➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከአዲስ አበበ ዋና ከተማ ያለው ርቀት- 565 ኪ.ሜ

➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 2

  1. ባህር ዳር ወረዳ
  2. አርጎባ ልዩ ወረዳ
➡ የከተማ አስተዳደሮች 

ብዛት፡- 1

➡ የቀበሌዎች ብዛት፡- 13

  • የገጠር፡- 4
  • የከተማ፡- 9

➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 266,432

  • ወንድ= 130,034
  • ሴት= 136,398

➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ

  1. ባህር ዳር -

ባህር ዳር

  • ወንድ - 92,127
  • ሴት - 98,889=191,016

ዘጌ

  • ወንድ - 1,680
  • ሴት - 2,137=3,817

መሸንቲ

  • ወንድ - 2,449
  • ሴት - 2,798=5,247

ጢስ አባይ

  • ወንድ - 10,860
  • ሴት - 10,487 = 21,347