ባህር ዳር ልዩ ዞን
Appearance
ባህር ዳር ልዩ ዞን በስተደቡብ ምእራብ ጎጃም ዞን፣ በሰተምዕራብ ምእራብ ጎጃም ዞን፣ በስተሰሜን ጣና ሀይቅ እና በስተምስራቅ ደቡብ ጎንደር ያዋስኑታል። በ3 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ባህር ዳር ከተማ በባህር ዳር ልዩ ዞን የሚገኝ ከተማ ሲኾን የባህር ዳር ልዩ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።
➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ባህር ዳር
➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከአዲስ አበበ ዋና ከተማ ያለው ርቀት- 565 ኪ.ሜ
➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 2
➡ የከተማ አስተዳደሮች
ብዛት፡- 1
➡ የቀበሌዎች ብዛት፡- 13
- የገጠር፡- 4
- የከተማ፡- 9
➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 266,432
- ወንድ= 130,034
- ሴት= 136,398
➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ
- ባህር ዳር -
- ወንድ - 92,127
- ሴት - 98,889=191,016
- ወንድ - 1,680
- ሴት - 2,137=3,817
- ወንድ - 2,449
- ሴት - 2,798=5,247
- ወንድ - 10,860
- ሴት - 10,487 = 21,347
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |