ተራራ

ከውክፔዲያ
አምስት ጣት ተብሎ የሚታወቀው አዘርባጃን ያለ ተራራ

ተራራ ማለት ከከባቢው መልክዓ ምድር ከፍ ብሎ የሚገኝ በኩርባ (slope) ከቁልቁልት ከፍ ያለ ነው። የተራራ ጥናት ኦሮግራፊ ይባላል። በምድር ላይ ካሉት ተራሮች ሁሉ ከፍተኛው ኤቨረስት ሲሆን በኔፓልቻይናቲቤት ይገኛል። ከፍታውም ባህር ወለል 8፣848 ሜትር ነው። በፀሓይ ሥርዐተ-ፈለክ ታላቁ ተራራ ማርስ ውስጥ የሚገኘው ኦሊምፐስ ሞንስ ነው ከፍታውም 2፣171 ሜትር ነው።