ታሪክ ወንግሥት ብርሃን ሞገሳ

ከውክፔዲያ

ታሪክ ወንግሥት፡ ብርሃን፡ ሞገሳታሪክ፡ ዘንጉሠ፡ ነገሥት፡ አድያም፡ ሰገድ በዘመናቸው በነበረው ፀሐፊ [[]] በግዕዝ እንደተጻፈና በኢኛትሲዮ ግዊዲ በ1895 ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ የንግሥት ምንትዋብና የልጇን ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና ውሎ ይተርካል። በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።

ይህ መጽሐፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን፣ የ ንግሥት ብርሃን መግሳንና የዓፄ እዮዋስን ዜና መዋዕል ያካትታል- በጣሊያንኛ
ይህ መጽሐፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን፣ የ ንግሥት ብርሃን መግሳንና የዓፄ እዮዋስን ዜና መዋዕል ያካትታል- በግዕዝ