ታቦር መድሃኒ አለም

ከውክፔዲያ
አጼ ቴወድሮስ እጅ ተሰርቶ በአለቃ ገብረ ሐና የተመረቀው ታቦር መድኃኔአለም

ታቦር መድኃኔአለምአጼ ቴወድሮስ ቤተ መንግስት የነበረበት ቦታ ላይ በምትኩ በንጉሱ እጅ የተሰራ ቤተ ክርስቲያን ነው። አለቃ ገብረ ሐና ለምረቃው በዓል ተገኝተው ነበርና አጼ ቴዎድሮስ "አለቃ ይህ የሰራሁት ቤ/ክርስቲያን ትልቅ ነው ትንሽ?" ብለው እንደጠየቋቸውና አለቃም በውስጠ ወይራ "ትልቅ ነው እንጂ፣ ለአምስት ቄስ" ብለው እንደመለሱላቸው ታሪክ አጥኝው ሞላቨር መዝግቦት ይገኛል[1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Reidulf K. Molvaer, Black Lions: The creative Lives of Modern Ethiopia's Literary Giants and Pioneers,1997 The red Sea Press, Asmara, p168