አምሳል ምትኬ

ከውክፔዲያ

አምሳል ምትኬኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባሕላዊ እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።

የህይወት ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ድምጻዊት አምሳል ምትኬ በጎንደር ከተማ ተወለደች ።

የስራ ዝርዝር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አልበሞች

  • አትነካኩኝ
  • አበረረኝ
  • ልዩ ሰው

    ሲንግሎች

  • አውዳመት
  • መላ በል
  • እንደ ቤተልሔም
  • ፍቅርን ይዤ
  • ወይ ወሎ
  • እንደ ሺህ የሚቆጠር

    ማጣቀሻወች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]