አሮጌ ግምብ

ከውክፔዲያ
አሮጌ ግምብ
አሮጌ ግምብ
አሮጌ ግምብ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አሮጌ ግምብ

11°36′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°23′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

አሮጌ ግምብ ባህር ዳር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ቁመቱ ከ8-9 ሜትር የሚደርስ ህንጻ ነው[1]ባህር ዳር ጊዮርጊስ ይህ ህንጻ የሚገኝበት ደብር ስም ብቻ ሳይሆን እስከ 1950ዎቹ ድረስ የባህር ዳር ከተማ ይታወቅበት የነበር ስም ነው።

አሮጌ ግምብ በዓፄ ሱሰንዮስ ዘመን በጀስዊቱ ፔሮ ፔዝ እንደተሰራ ሲገመት የፋሲል ግቢ ህንጻዎችን በሚያስታውስ መልኩ ሁለት ፎቅ ያለው ሲሆን ቢያንስ ቢያንስ 400 አመት እንደሚሞላው ይገመታል[2]

ውጭ ማያያዣ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ John Jeremy Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on Culture and Architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634,CCB Publishing ገጽ 102 (2006)
  2. ^ Philip Briggs, Brian Blat፣ Ethiopia ፤ Legoprint SpA, Italy(2009)ገጽ 198