Jump to content

አቡነ የማታ ጎህ

ከውክፔዲያ
ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
አቡነ የማታ ጎህ

[[ስዕል:አቡነ የማታ ጉህ ቤተክርስቲያን|250px]]
አቡነ የማታ ጎህ ቤተክርስቲያን
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት አለት ውቅር
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
አቡነ የማታ ጎህ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አቡነ የማታ ጎህ
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል

ዱ ናቸውአቡነ ይምዓታ ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን እንደ ደብረ ማርያም ቆረቆር ቤተክርስቲያን ሁሉ በሐውዜን ወረዳምጋብ አካባቢ ይገኛል። አቡነ ይምዓታ ጉህ ከከባብዊ ወለል 200 ሜትር በላይ ከተራራ ላይ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ነው። ወደ ቤተክርስቲያኑ መውጫው መንገድ የእጅ እና የእግር ማስቀመጫዎችን በመወጣጣት ብቻ ነው። በውስጡ፣ ከ15ኛው ክፍለ ዘመን እሚመነጩ ጉልህ ምስሎች እንዳሉ ፊሊፕ ብሪግስ መዝግቦት ይገኛል[1]

አቡነ ይምዓታ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ ኢትዮጵያ ቀደምት ከገቡት ዘጠኙ ቅዱሳን አን።

  1. Briggs, Phililp, Ethiopia: The Bradt Travel Guide, 6th ed, Connecticut 2012 (pp 282)