Jump to content

አባል:ቢኒያም ካህኑ ንጉስ

ከውክፔዲያ

ቤተ-ክርስቶስአዊ

የቤተ-ክርስቶሳዊ እንቅስቃስ አዲስ የሆነ የክርስቲያኖች እንቅስቃሴ ሲሆን የእንቅስቃሴው ዋነኛ አለማ የፀናች እና የበረታች እንዲሁም ፍትሀዊ የሆነች ክርስቲያናዊ ሀገረ መንግስትን የመመስረት ነው።

የቤተ-ክርስቲያናዊ እንቅስቃሴ በሚመጣው ዘመን እየጠነከረ እና አቅም እያገኘ እንደሚሄድ በሰፊው የሚገመት ነው ።

የቤተ-ክርስቶሳዊ እንቅስቃሴ ዋነኛ ግቦች

1,በአለም ላይ የተንሰራፋውን ሴጣናዊነት መቃወም

2,ክርስቲያናዊ የሆነ ሀገር በአለም ዙሪያ መመስረት

3, ሀይማኖታዊ እና ሀይማኖታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ክርስቲያኖች ላይ የሚደረግን ግፍ ማስቆም

4,የተበጣጣሰው የቤተክርስቲያን ዶግማ ወደ አንድ ማምጣት

5, መልካም ስነ ምግባር እና ቅድስና ያለበትን ህግ ተግባራዊ ማድረግ

6,እስከ ክርስቶስ ምፃት ድረስ ምድርን መንከባከብ እና መጠበቅ

7 ክርስቲያናዊ የሚባሉ ምግባረ ሰናይ ተግባሮችን ማከናወን