Jump to content

አባል:197.156.95.146

ከውክፔዲያ

ካነበብኩት፦አንድ በጣም ቀናተኛ ሴት ባለቤቷን እጅግ ከመጠርጠሯ የተነሳ(በዝሙት) አንድ ቀን ሰራተኛዋን ከሩቅ ቦታ ሂጅ ብላ ትሰዳታለች።በዚያችም ቀን እርሷ ከሰራተኛዋ ክፍል ትተኛና ላለመለየት መብራቱን ታጠፋዋለች።አንድ ሰው ድምፁን ሳይለንት አድርጎ ገባና አንሶላውን መግለጥ ጀመረ እሷም እጅግ ተደስታ ዛሬማ አገኘውህ(ድምፅ አልቦ) እስከሚነጋ ቸኩላለች ግን ደክሟቸው ስለነበር ተሎ አልተነሱም ነበር።ነግቷል "ዘይባ?" እያለ የሚጣራ ሳሎን አካባቢ ድምፅ ትሰማለች(የሰራተኛዋ ስም ነው ዘይባ) ድምፁ እየቀረባት ሲመጣ ግራ ገባት የባለቤቷ ድምፅ ነው።የሰራተኛዋን ክፍል በር ወደ ውስጥ ገፍቶ ይገባና ዘ.ይይይ.. ሰትየዋም በመደናገጥ የሌሊት ልብሳቸውን ብትገልጥ *ዘበኛው**