Jump to content

አባል:Abyssinia muslim students

ከውክፔዲያ

አንዲት እናት ወደ አንድ ሸይኽ ፈትዋ ለመጠየቅ ትመጣና ለሸይኹ እነሱን " ሸይኽ ሆይ የልጆቼ እንቅልፍ በጣም ከባድ ነው ፣

  1. ለፈጅር
  2. ሰላት

መቀስቀስ ደከመኝና ምንድነው መፍትሄው? " በማለት ጠየቀች ።

  1. ሸይኹም " ሙቀት

መቆጣጠሪያው ተቃጥሎ እሳት ቢተፋ ኖሮ ምን ታደርጊ ነበር? " አላት

  1. እናት " እቀሰቅሳቹኋለሁ "

አለች

  1. ሸይኹ " ግንኮ

እንቅልፋቸው ከባድ ነው " አላት እናት " በአላህ ይሁንብኝ አንገታቸውን እየጎተትኩ ቢሆንም እቀሰቅሳቸዋለሁ

" አለች

ሸይኹ " ይህን የምታደርጊውልክ ከዱንያ እሳት ልታድኚያቸው ነው ፣ እንደዛውም ከአኺራ እሳት ለማዳን ቀስቅሺያቸው " አላት ( ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﻗُﻮﺍ ﺃَﻧْﻔُﺴَﻜُﻢْ ﻭَﺃَﻫْﻠِﻴﻜُﻢْ ﻧَﺎﺭًﺍ ﻭَﻗُﻮﺩُﻫَﺎ ﺍﻟﻨَّﺎﺱُ ﻭَﺍﻟْﺤِﺠَﺎﺭَﺓُ ﻋَﻠَﻴْﻬَﺎ ﻣَﻠَﺎﺋِﻜَﺔٌ ﻏِﻠَﺎﻅٌ ﺷِﺪَﺍﺩٌ ﻟَﺎ ﻳَﻌْﺼُﻮﻥَ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻣَﺎ ﺃَﻣَﺮَﻫُﻢْ ﻭَﻳَﻔْﻌَﻠُﻮﻥَ ﻣَ " እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከሆነች እሳት ጠብቁ ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች ፣ ኀይለኞች የሆኑ መላእክት አልሉ ፡፡ አላህን ያዘዛቸውን ነገር (በመጣስ) አያምጹም ፡፡ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ ፡፡ አላህ ያግራልን