አባል:H.E GETAHUN ALEMU
Appearance
አቶ ጌታሁን ዓለሙ አደሬ በቱሪዝሙ ዘርፍ እና በሆቴሎች ገበያ ማማከር ከጥቂት ባለሞያዎች አንዱ ናቸው። የኢትዮጵያ ቱሪዝምና ሆቴል ማርኬት ማህበርም ፕሬዚዳንት ናቸው።
- H.E Mr. Getahun Alemu Aderie
በማማከር አገልግሎት 12 ዓመት ልምድ ያላቸውና ብዙዎችን ባለ ሀብቶች ውድ ውጤት አምጥተዋል።
H.E president Mr. Getahun Alemu Adere is one of the few experts in the field of tourism and hotel market consulting. He is also the president of the Ethiopian Tourism and Hotel Market Association.
H.E presiden Getahun Alemu Aderie
They have 12 years of experience in consulting services and have brought many valuable results.