Jump to content

አባል:Yohannes Worku Wondem

ከውክፔዲያ

ዮሐንስ ወርቁ ወንድም

ግንቦት 25/1984ዓም 

በደቡብ ጐንደር ዞን በፎገራ ወረዳ ከወረዳው ከተማ ወረታ 45 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኘው ልዬ ስሟ ጉራንባ በተባለች አካባቢ ተወለደ ትምህርቱን በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በበደሌ ወረዳ ራስ ተሰማ ትምህርት ቤት 1-6 ከ7-9 በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ተከታተለ 10 ክፍል ተበልሶ በደሌ በመሄድ አጠናቀቀ