አባል:Yohannes Worku Wondem
Appearance
ዮሐንስ ወርቁ ወንድም
ግንቦት 25/1984ዓም
በደቡብ ጐንደር ዞን በፎገራ ወረዳ ከወረዳው ከተማ ወረታ 45 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኘው ልዬ ስሟ ጉራንባ በተባለች አካባቢ ተወለደ ትምህርቱን በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በበደሌ ወረዳ ራስ ተሰማ ትምህርት ቤት 1-6 ከ7-9 በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ ተከታተለ 10 ክፍል ተበልሶ በደሌ በመሄድ አጠናቀቀ