አባል:Zetewahedo
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ......... አሜን
ንዌጥን በረድ ኤተ እግዚአብሔር ልሣነ ግዕዝ
ፊደላት (ኆኅያት)
ሀ - ግዕዝ --------------- {1ኛ } ሁ - ካዕብ -------------- {2ኛ } ሂ - ሳልስ .-------------- {3ኛ } ሃ - ራብዕ -------------- {4ኛ } ሄ - ሐምስ {ም } አይጠብቅም ------ {5ኛ } ህ - ሳድስ {ድ } አይጠብቅም ------ {6ኛ } ሆ - ሳብዕ {ዕ } ይዋጣል -------- {7ኛ } ..... እያለ እስከ ፐ ይቀጥላል
{ኰ - ጐ - ቈ - ኈ } የሚባሉት ፊደላት ግን ሆሄያቸው እንደ ሌሎቹ ፊደላት ሰባት {ሀ -ሆ } ሳይሆን አምስት ብቻ ነው ::
ኰ - ግዕዝ ኲ - ሳልስ ኳ - ራብዕ ኴ - ሐምስ ኵ - ሳድስ እያለ ይቀጥላል
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ......... አሜን
ንዌጥን በረድ ኤተ እግዚአብሔር ልሣነ ግዕዝ
ፊደላት (ኆኅያት)
ሀ - ግዕዝ --------------- {1ኛ } ሁ - ካዕብ -------------- {2ኛ } ሂ - ሳልስ .-------------- {3ኛ } ሃ - ራብዕ -------------- {4ኛ } ሄ - ሐምስ {ም } አይጠብቅም ------ {5ኛ } ህ - ሳድስ {ድ } አይጠብቅም ------ {6ኛ } ሆ - ሳብዕ {ዕ } ይዋጣል -------- {7ኛ } ..... እያለ እስከ ፐ ይቀጥላል
{ኰ - ጐ - ቈ - ኈ } የሚባሉት ፊደላት ግን ሆሄያቸው እንደ ሌሎቹ ፊደላት ሰባት {ሀ -ሆ } ሳይሆን አምስት ብቻ ነው ::
ኰ - ግዕዝ ኲ - ሳልስ ኳ - ራብዕ ኴ - ሐምስ ኵ - ሳድስ እያለ ይቀጥላል
ኈልቈ-ግዕዝ (የግዕዝ ቁጥር0
፩- አሐዱ
፪ - ክልኤቱ {ል } ይዋጣል
፫ - ሰለስቱ
፬ - አርባዕቱ
፭ - ሐመስቱ
፮- ሰደስቱ
፯ - ሰብዓቱ
፰ - ሰመንቱ
፱ - ተስዓቱ
፲ - ዐሠርቱ
በሌላ አባባል {የቀንን ቁጥር ለመግለጽ ሲፈለግ }
አሚሩ
ሰኑዩ
ሰሉሱ
ረቡዑ
ሐሙሱ
ሰዱሱ
ሰብዑ
ሰሙኑ {ሙ } አይጠብቅም
ተሱዑ {ሱ } አይጠብቅም
አሥሩ {ሥ } አይጠብቅም {""ወ "" የሚለው የግዕዝ ቃል and} የሚለውን የእንግሊዝኛ ትርጉም ይተካል
፲ወ፩ - አሥሩ ወ -አሐዱ እያለ እስከ ፲ወ፱ {አሥሩ ወተሱዑ } ይቀጥላል
፳ - ዕሥራ : ዕሥራ ወአሐዱ {ዕሥራ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፴ - ሰላሳ : ሰላሳ ወአሐዱ {ሰላሳ ወተሱዑ }እያለ ይዘልቃል
፵ - አርብዓ : አርብዓ ወ -አሐዱ {አርብዓ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፶ ኅምሳ : ኅምሳ ወ -አሐዱ {ኅምሳ ወ -ተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፷ - ስሳ : ስሳ ወአሐዱ {ስሳ ወ -ተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፸ - ሰብዓ : ሰብዓ ወአሐዱ {ሰብዓ ወተሱዑ }እያለ ይቀጥላል
፹ - ሰማንያ : ሰማንያ ወ -አሐዱ {ሰማንያ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፺ - ተስዓ {ዓ } ይዋጣል : ተስዓ ወአሐዱ {ተስዓ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል
፻ - ምዕት {ዕ } ድምጹ አይወጣም ዐሰርቱ ምዕት - አንድ ሺህ - 1,000
፼ - ዕልፍ - አሥር ሺህ - 10,000 :: ዕልፍ ሲል {ል } አይጠብቅም