Jump to content

አባል:Zetewahedo

ከውክፔዲያ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ......... አሜን

ንዌጥን በረድ ኤተ እግዚአብሔር ልሣነ ግዕዝ

ፊደላት (ኆኅያት)

ሀ - ግዕዝ --------------- {1ኛ } ሁ - ካዕብ -------------- {2ኛ } ሂ - ሳልስ .-------------- {3ኛ } ሃ - ራብዕ -------------- {4ኛ } ሄ - ሐምስ {ም } አይጠብቅም ------ {5ኛ } ህ - ሳድስ {ድ } አይጠብቅም ------ {6ኛ } ሆ - ሳብዕ {ዕ } ይዋጣል -------- {7ኛ } ..... እያለ እስከ ፐ ይቀጥላል

{ኰ - ጐ - ቈ - ኈ } የሚባሉት ፊደላት ግን ሆሄያቸው እንደ ሌሎቹ ፊደላት ሰባት {ሀ -ሆ } ሳይሆን አምስት ብቻ ነው ::

ኰ - ግዕዝ ኲ - ሳልስ ኳ - ራብዕ ኴ - ሐምስ ኵ - ሳድስ እያለ ይቀጥላል

=======================================
[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ......... አሜን

ንዌጥን በረድ ኤተ እግዚአብሔር ልሣነ ግዕዝ

ፊደላት (ኆኅያት)

ሀ - ግዕዝ --------------- {1ኛ } ሁ - ካዕብ -------------- {2ኛ } ሂ - ሳልስ .-------------- {3ኛ } ሃ - ራብዕ -------------- {4ኛ } ሄ - ሐምስ {ም } አይጠብቅም ------ {5ኛ } ህ - ሳድስ {ድ } አይጠብቅም ------ {6ኛ } ሆ - ሳብዕ {ዕ } ይዋጣል -------- {7ኛ } ..... እያለ እስከ ፐ ይቀጥላል

{ኰ - ጐ - ቈ - ኈ } የሚባሉት ፊደላት ግን ሆሄያቸው እንደ ሌሎቹ ፊደላት ሰባት {ሀ -ሆ } ሳይሆን አምስት ብቻ ነው ::

ኰ - ግዕዝ ኲ - ሳልስ ኳ - ራብዕ ኴ - ሐምስ ኵ - ሳድስ እያለ ይቀጥላል

===================================================================
[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ኈልቈ-ግዕዝ (የግዕዝ ቁጥር0

፩- አሐዱ

፪ - ክልኤቱ {ል } ይዋጣል

፫ - ሰለስቱ

፬ - አርባዕቱ

፭ - ሐመስቱ

፮- ሰደስቱ

፯ - ሰብዓቱ

፰ - ሰመንቱ

፱ - ተስዓቱ

፲ - ዐሠርቱ

በሌላ አባባል {የቀንን ቁጥር ለመግለጽ ሲፈለግ }

አሚሩ

ሰኑዩ

ሰሉሱ

ረቡዑ

ሐሙሱ

ሰዱሱ

ሰብዑ

ሰሙኑ {ሙ } አይጠብቅም

ተሱዑ {ሱ } አይጠብቅም

አሥሩ {ሥ } አይጠብቅም {""ወ "" የሚለው የግዕዝ ቃል and} የሚለውን የእንግሊዝኛ ትርጉም ይተካል

፲ወ፩ - አሥሩ ወ -አሐዱ እያለ እስከ ፲ወ፱ {አሥሩ ወተሱዑ } ይቀጥላል

፳ - ዕሥራ : ዕሥራ ወአሐዱ {ዕሥራ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፴ - ሰላሳ : ሰላሳ ወአሐዱ {ሰላሳ ወተሱዑ }እያለ ይዘልቃል

፵ - አርብዓ : አርብዓ ወ -አሐዱ {አርብዓ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፶ ኅምሳ : ኅምሳ ወ -አሐዱ {ኅምሳ ወ -ተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፷ - ስሳ : ስሳ ወአሐዱ {ስሳ ወ -ተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፸ - ሰብዓ : ሰብዓ ወአሐዱ {ሰብዓ ወተሱዑ }እያለ ይቀጥላል

፹ - ሰማንያ : ሰማንያ ወ -አሐዱ {ሰማንያ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፺ - ተስዓ {ዓ } ይዋጣል : ተስዓ ወአሐዱ {ተስዓ ወተሱዑ } እያለ ይቀጥላል

፻ - ምዕት {ዕ } ድምጹ አይወጣም ዐሰርቱ ምዕት - አንድ ሺህ - 1,000

፼ - ዕልፍ - አሥር ሺህ - 10,000 :: ዕልፍ ሲል {ል } አይጠብቅም