አየለ ገብሬ
Appearance
አየለ ገብሬ (1886-1960) የኢትዮጵያ ከ 1939 እስከ 1942 የመጀመሪያ የፍትህ ሚኒስቴር ነበሩ። አየለ በጃንሆይ ጊዜ የሀገሪቱ ዲፕሎማት እንዲሁም ምክትል አገረ ገዥ ሆነው አገልዋል።[1]
አየለ ገብሬ (1886-1960) የኢትዮጵያ ከ 1939 እስከ 1942 የመጀመሪያ የፍትህ ሚኒስቴር ነበሩ። አየለ በጃንሆይ ጊዜ የሀገሪቱ ዲፕሎማት እንዲሁም ምክትል አገረ ገዥ ሆነው አገልዋል።[1]