Jump to content

ኤፌም አዲስ 97.1

ከውክፔዲያ

ኤፌም አዲስ 97.1 በ2000 ዓ.ም እኤአ የተመሰረተ የመጀመሪያ የኢትዮጵያ የሬድዮ ጣብያ ነው። የተመሰረተበትም አላማ የአዲስ አበባ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት ነበር።[1]

  1. http://downloads.bbc.co.uk/worldservice/trust/pdf/AMDI/ethiopia/amdi_ethiopia19_case_study.pdf