ኦሮሚያ ብሄረሰብ
Appearance
ኦሮሚያ ብሄረሰብ ዞን በስተደቡብ ሰሜን ወሎ ዞን፣ በሰተምዕራብ ደቡብ ጎንደር እና በስተሰሜን ትግራይ ክልል ያዋስኑታል። በ6 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ከሚሴ ከተማ በ_ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የኦሮሚያ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።
➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ከሚሴ
➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት-256 ኪ.ሜ
➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 6
➡ የከተማ አስተዳደሮች
ብዛት፡- 1
➡ የቀበሌዎች ብዛት፡-171
- የገጠር፡-150
- የከተማ፡- 21
➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 1,108,503
- ወንድ= 546,812
- ሴት= 561,691
➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |