Jump to content

ኦሮሚያ ብሄረሰብ

ከውክፔዲያ

ኦሮሚያ ብሄረሰብ ዞን በስተደቡብ ሰሜን ወሎ ዞን፣ በሰተምዕራብ ደቡብ ጎንደር እና በስተሰሜን ትግራይ ክልል ያዋስኑታል። በ6 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ከሚሴ ከተማ በ_ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የኦሮሚያ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።

ኦሮሚያ ብሄረሰብ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ከሚሴ

➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት-256 ኪ.ሜ

➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 6

  1. ዳዋ ጨፋ ወረዳ
  2. ባቲ ወረዳ
  3. ጂሊ ጥሙጋ ወረዳ
  4. አርጡማ ፉርሲ ወረዳ
  5. ዳዊሀረዋ ወረዳ
  6. ከሚሴ ከተማ
➡ የከተማ አስተዳደሮች 

ብዛት፡- 1

➡ የቀበሌዎች ብዛት፡-171

  • የገጠር፡-150
  • የከተማ፡- 21

➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 1,108,503

  • ወንድ= 546,812
  • ሴት= 561,691

➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ

  1. ዳዋ ጨፋ - ወለዲ
  2. ባቲ - ባቲ
  3. ጂሚ ጥሙጋ - ሰንበቴ
  4. አርጡማ ፉርሲ - ጭፋ ሮቢት
  5. ዳዊሀረዋ - ቦራ
  6. ከሚሴ - ከሚሴ