Jump to content

ከለላ

ከውክፔዲያ

ከለላ ወረዳ በ1903 ዓ.ም ተቆርቁራ 107 ዓመታትን እንዳስቆጠረች ይነገርላትል በዛኒየ ገፈረሳ የአሁንዋ ከለላ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደ/ወሎ መስተዳደር ዞን ስር ትገኛለች ወረዳዋ በሰሜን ---------- ለጋምቦ ወረዳ በደቡብ --------- ሰሜን ሽዋ ዞን በምስራቅ -------- ጃማና ለገሂዳ ወረዳዎች በምዕራብ --------- ወግዲ ወረዳ ያዋስኑታል፡፡ የከለላ ወረዳ 6 የከተማ 33 የገጠር በአጠቃላይ 39 ቀበሌዎች ያሉት ሲሆን የከለላ ወረዳ የቆዳ ስፋት 176700 ሄክታር የወረዳዉ የአየር ንብረት 65 % ቆላማ 35 % ወይናደጋ ሲሆን አማካይ የሙቀት መጠን ከ18 አስከ 26 Co ( ድግሪ ሴንቲ ግሬድ) ነዉ።