Jump to content

ዋግምህራ ብሄረሰብ

ከውክፔዲያ

ዋግ ህምራ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን በስተደቡብ ሰሜን ወሎ ዞን፣ በሰተምዕራብ ደቡብ ጎንደር እና በስተሰሜን ትግራይ ክልል ያዋስኑታል። በ10 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ሰቆጣ ከተማ በ_ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የዋግምህራ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።

ዋግህምራ ብሄረሰብ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ሰቆጠ

➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት-206 ኪ.ሜ

➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 8

  1. ዝቋላ ወረዳ
  2. ሰቆጠ ወረዳ
  3. ደሀና ወረዳ
  4. ጋዝግብላ ወረዳ
  5. አበርገሌ ወረዳ
  6. ሰሀላ ሰየምት ወረዳ
  7. ፃግብጂ ወረዳ
  8. ሰቆጣ ከተማ


➡ የከተማ አስተዳደሮች 

ብዛት፡- 1

➡ የቀበሌዎች ብዛት፡-181

  • የገጠር፡-160
  • የከተማ፡- 21

➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡-463,505

  • ወንድ= 232,434
  • ሴት= 231,071

➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ

  1. ዝቋላ - ትስትስካ
  2. ሰቆጣ - ሰቆጣ
  3. ደሀና - አምደወርቅ
  4. ጋዝግብላ - አስከተማ
  5. አበርገሌ - ኒሯቅ
  6. ሰሀላ ሰየምት - [[]]
  7. ፃግብጂ - [[]]
  8. ሰቆጣ - ሰቆጣ