ዋግምህራ ብሄረሰብ
Appearance
ዋግ ህምራ ብሄረሰብ ዞን በስተደቡብ ሰሜን ወሎ ዞን፣ በሰተምዕራብ ደቡብ ጎንደር እና በስተሰሜን ትግራይ ክልል ያዋስኑታል። በ10 ወረዳወች የተዋቀረ ነው። ሰቆጣ ከተማ በ_ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲኾን የዋግምህራ ዞን አስተዳደር ማእከል ነው።
➡ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ሰቆጠ
➡ የዞኑ ዋና ከተማ ከክልሉ ዋና ከተማ ያለው ርቀት-206 ኪ.ሜ
➡ የወረዳዎች ብዛት፡- 8
➡ የከተማ አስተዳደሮች
ብዛት፡- 1
➡ የቀበሌዎች ብዛት፡-181
- የገጠር፡-160
- የከተማ፡- 21
➡ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡-463,505
- ወንድ= 232,434
- ሴት= 231,071
➡ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |