ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/መጋቢት 6
Appearance
- ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና ልዑል አልጋ ወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን በደቡብ ኢትዮጵያ የእርሻ ልማት ሊጎበኙ ሄደው፣ የተሳፈሩበት የሩሲያ ኤም ፰ ሄሊኮፕተር ተሽከርካሪው በድንገት ተሰብሮ ሲከሰከስ ሦስት ተመልካቾች ሞተዋል፡ ንጉሠ ነገሥቱ እና አልጋ ወራሹ ግን ምንም ሳይሆኑ ተርፈው ጉዟቸውን በመኪና ቀጥለዋል።