ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ታኅሣሥ 26

ከውክፔዲያ

ታኅሣሥ ፳፮

  • ፲፱፻፳፮ ዓ/ም - የነፋስ ስልክ (Wirless) በኢትዮጵያ ተጀመረ፤ ቆመ፡፡
  • ፳፻፪ ዓ/ም - በአሁኑ ጊዜ በ፰መቶ ፳፱ ነጥብ ፰ ሜትር ርዝመቱ በዓለም አንደኛው ሰማይ-ጠቀስ ሕንፃ የሆነው ቡርጅ ከሊፋ (Burj Khalifa (Arabic: برج خليفة‎)) ሕንፃ በዱባይ በዚህ ዕለት ተመረቀ።