Jump to content
Main menu
Main menu
move to sidebar
hide
የማውጫ ቁልፎች
ዋና ገጽ
የተመደበ ማውጫ
በቅርብ ጊዜ የተለወጡ
ማናቸውንም ለማየት
እርዳታ
ምንጭጌ
ወቅታዊ ጉዳዮች (ዜና)
መዋጮ ለመስጠት
ፍለጋ
ፍለጋ
የብዕር ስም ለማውጣት
ለመግባት
የኔ መሣርያዎች
የብዕር ስም ለማውጣት
ለመግባት
Pages for logged out editors
learn more
Contributions
ውይይት ለዚሁ ቁ. አድራሻ
ውክፔዲያ
:
ታሪካዊ ማስታወሻዎች/የካቲት 22
Add languages
ለመጨመር
ግብራዊ ገጽ
ውይይት
አማርኛ
ለማንበብ
ማዘጋጀት
ታሪኩን አሳይ
ጠቃሚ መሣሪያዎች
Tools
move to sidebar
hide
Actions
ለማንበብ
ማዘጋጀት
ታሪኩን አሳይ
General
ወዲህ የሚያያዝ
የተዛመዱ ለውጦች
ልዩ ገጾች
የዕትሙ ቋሚ URL
የዚህ ገጽ መረጃ
Get shortened URL
Download QR code
Print/export
Create a book
Download as PDF
ለማተሚያዎ እንዲስማማ
ከውክፔዲያ
<
ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች
የካቲት ፳፪
፲፱፻፶፫
ዓ/ም - የ
አሜሪካ
ው ፕሬዚደንት
ጆን ኤፍ ኬኔዲ
‘የሰላም ሠራዊት’ (Peace Corps) መሠረቱ።
፲፱፻፶፫
ዓ/ም - የ
ብሪታንያ
ቅኝ ግዛት የነበረችው
ኡጋንዳ
እራሷን በራሷ እንድታስተዳድር ተፈቀደላት። ወዲያውም የመጀመሪአዋን የሕዝብ ምርጫ አካሄደች።
፲፱፻፷፪
ዓ.ም -
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
በረራ ከ
ሮማ
አየር ዠበብ ጣቢያ ሊነሳ ሲዘጋጅ፣ ሽብርተኞች የጫኑት ቦምብ ተገኝቶ በጥበቃ/ፖሊስ ተወግዷል።
፲፱፻፷፫
ዓ/ም -
የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት
የሚንስትሮች ምክር ቤት ጉባዔ የ
ኡጋንዳ
ን ልዑካን በጉባዔው ላይ በመሳተፍ ጥያቄ ላይ ስምምነት ባለማግኘቱ ተበታተነ።
፲፱፻፷፮
ዓ/ም - በ
ኢትዮጵያ
አብዮት
የ፬ተኛ ክፍለ ጦር አስሯቸው የነበሩትን ሚኒስቴሮች ፈትተው ለንጉሠ ነገሥቱ አስረከቡ። በዚሁ ዕለት በ
አዲስ አበባ
ተማሪዎች የሰላማዊ ሰልፍ ሲያካሂዱ፣ የ
ክብር ዘበኛ
ሠራዊት ደግሞ አመጻቸውን ጀመሩ።
Toggle limited content width