ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ጥር 11

ከውክፔዲያ

ጥር ፲፩ ቀን፣

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንኢየሱስ ክርስቶስ ዓ/ም በመጥምቁ ዮሐንስእጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ የጥምቀት በዓል ነው።

  • ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ኢንዲራ ጋንዲሕንድየመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ። አባታቸው ጃዋህራል ኔህሩ የአገሪቱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
  • ፳፻፪ ዓ/ም - በምስራቅ ጎጃም ዞን በሊበን ወረዳ ልዩ ስሙ ድጓም የደረብ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አንዲት በግ የሚዳቋና የበግ ግልገሎች ተገላገለች፡፡