የሮሜ መንግሥት
ከውክፔዲያ
| ይህ መጣጥፍ ከተመሳሳዩ መጣጥፍ ከየሮም ግዛት ጋራ እንዲዋሐድ የሚል ሀሣብ ቀርቧል። (ውይይት) |
የሮሜ መንግሥት በታሪክ ኃይለኛና ታላቅ መንግሥት ነበር። ከ750 ዓክልበ. እስከ 476 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። እስከ 35 ዓክልበ. ድረስ በይፋ ሬፑብሊክ ሲሆን በ35 ዓክልበ. አውግስጦስ ቄሳር መጀመርያ ንጉሠ ነገሥት ሆነ።
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |